Translate

Thursday, December 29, 2022

#imam yesuf/Abba Marcha/#ኢማም የሱፍ_አባ መርቻ።

#ጀግና ኢምም የሱፍ(አባ መርቻ)
#imam Yesuf (Abba Marcha)
#አፋሮች የምሟገሱበት፣አባ መርቻ ( ኢማም የሱፍ)
---------------------------***---------------------------
     √*Abba _Marcha Baxi -- *

/By Makin Sultan Wallo/
ኢማም የሱፍ አባ መርቻ፣ በ ወሎ ክፍለ ሀገር፣ በባቲ ወረዳ ገርፋ ተወላጅ ስሆን። በ ገርፋና ዋዩ እስከ ወረ ሕመኖ ሀገር ገዢ ነበረ፣ በ ንጉስ ሀይለስላሴ ግዜ፣ኢማም የሱፍ በፈረሰቸው ስም አባ መርቻ ተብሎ ይጠሩ ነበረ። አባ መርቻ በጣም ጀግና ሀይለኛ ለማንም የማይበገሩ ጀግና የወሎ ሰው ነበሩ።አፋሮች የ አባ መርቻ ልጆች ነን እየሉ በ ስሙ  ይጠረሩበት ፣ይሟጋገሱበትነበረ። አባ መርቻ ፣በ ንጉሰ ሀይለስላሴ ግዜ የ ሶማሊ ጎሳ የሆኑት ኢሳዎች አፋሮችን ያስቸገሩ ስለነበረ። አፋሮች ወደ ባቲ መጥቶ ይኖሩ ነበረ።
አባ መርቻ የወሎ ባቲ ኦሮሞ ገራፋ ዋዩን፣አፋሮችንም  ጦር አሰልፎ  እስከ ዲኬል የምትባል ከተማ  ጅቡቲ ኢሳ ጎሳዎች ጋ ተዋግቶ ድል አድርጎ የተመለሰ ጀግና ነበረ። አፋሮች ለዚያ ነው፣ ኢማም የሱፍ እንደ አባት አድርጎ  ኣፋሮች የ አባ መርቻ ልጆች ነን እየሉ በ ገጠር ጫውታ ሙገሳ ላይ በሱ የምሟገሱበትና የምጫወቱት ፣የ አባ መርቻን ጀግንነት ስለምያውቁና ስለዩ ነው።
የ ኢሳ ጎሳ ሶማሊ ጦር አባ መርቻ ጦር በዚህ ገብቷል ከተባለ በጣም ይፈሩ ነበረ። ኢማም አባ መርቻ ቀጭን ሀይለኛ ለማንም የማይበገሩ፣ የወሎ ባለባት ሀገር ገዢ ነበሩ። በነ ኢማም የሱፍ ግዜ በጣም ጀግና እሳት የላሱ ጎደኞችአብሮት ነበሩ፣ ለምሳሌ የባቲ ሰው በስሙ የምሟገስበት ጀግና ኡመሬ ሙሄ የምባል ጀግና የባቲ የገርፋ ሰው ነበረ።የባቲ ሰው ጫውታ ላይ የአመሬን ጀግንነትን ስገልፅ /dhufte ijoolleen baatee guddusaan umaree/ እያሉ በስሙ ይሟገሱበታል። ትርጉሙ መጣ የባቲ ልጅ ጀግና የ ኡመሬ ትውልድ፣ልጅ ማለት ነው። አፋሮች ጭምር በባቲ ኦሮሞ ጀግኖች እኛ አባ መርቻ ልጆች እያሉ ራሰቸውን በጀግና ስምበ አባ መርቻ ኢማም የሱፍ ይጠሩ ነበረ።
ባቲ የዚያን ግዜ፣ ወሎ ክፍለ ሀገር አውሳ አውራጃ ነበረች፣የ ወሎ ጥንት ከተማና የአፋር ዋና ከተማ ነበረች። አፋሮች በባቲ ስር ይተዳደሩ ነበረ። ዋና መስርያ ቤተቸው አሳይታ ነበረ።

»|*|«  ኢማም የሱፍ  አባ መርቻ»|*|«   (( ገ ር ፋ  ))

= ኢጆሌ ገርፋ  ፣ የጦር መድሃኒት =

= እንኳን  ቀንና  ፣ ይዋጋል ሌሊት  =

:

= ጀግናው ሲጋልብ ፣   በላይ ፈረሱ  =

= አስደሳች   ነበር   ፣ ግርማ ሞገሱ =

:

= ግርማው አስፈሪ ፣ የዳልግ አንበሳ =

= ኢማም የሱፍ ነው ፣  የ ማ ይ ረ ሳ =

by #miky sultan_wallo

by #miky sultan_
Website:-https://mikysultan.blogspot.com/?m=1
Youtube gallee subscribe haa goonu.
https://youtube.com/channel/UC28cmklQecQdOikbnwfG8XQ
https://t.me/+5lATA7899SU3OGM0
Nu dubbisuu yoo barbaadan:- @Mikysultan1
https://www.facebook.com/wallo.lion.9?mibextid=Z

No comments:

Post a Comment

mootittii saba'a Queen of sheba

"Mootittii Saba'a""Queen sheba" ----------------------------------------------------------------- ★Miky Sultan Bar...