Translate

Monday, January 31, 2022

#አፄ ቴውድሮስ _ የቅማንት ልጅ

ቅማንት +አጼ ቴዎድሮስ =ነገደ ኩሽ :-fb_Miky_sultan የቅማንት ጎሣ አጼ ቴዎድሮስ ካሣ እወነተኛ ሥሙ ገምባሮ ነበር ሲወሳ የፈረሱ ሥም ይባላል ጉተማ የኩሽ ዘር መጠሪያው አርማ። የንግሥት ማኪዳ አጋባሲ የዘር ሀረግ ከትውልድ የወረሰ የጀግንነት ማእረግ የቅርብ ወገኑ ይባላል ራስ ጋልሞ በጦር በጎራዴ የሚዋጋ አልሞ ሁለቱ ከቅማንት ተፈልፍለው የወጡ ኩሽ መሆናቸው እወቁ በቅጡ የቅማንት እውነተኛ ሥም ነበረ ካም'አት(kement) በአማረ** ተንኮል ከመለወጡ በፊት። በኩሽ ከምኣት( ኬሜንት) ማለት የተባረከ የአማልክት ሀገር ማለት ነው። የኩሽ ዘር የሚባሉ ቅማንቶች የኩሽ ልጆች ናቸው ። አማራ አይደሉም። ስለዚህ የቅማንት አፄ ቴዎድሮስ( ገልሞ) የአማራ ጀግና አይደለም ታሪክ በ ስርቆት ለራስ ማድረግ ወረዴት ነው። ቴዎድሮስ አይደለም የአማራ ጀግና ከታሪክ አጣሩ እንደገና እንደገና አማራ በጥቅሉ ነገድ አይደለም አማራ የምባል ነገድ ከ ኩሽም ከ ሴምም የለም። አማራ ግማሹ ከ ኦሮሞ፣ከ አገው፣ከ ሌሎች ነገዶች የተውጣጣ ስብስብ ነው። ለመረጃ DNA ፈትሹ የውሸት ታሪክ አፍርሱ። ተጨባጭ መረጃ ተመልከቱ። የውሸት ሊቃውንቶች የተረት ባላባቶች የሆኑ የአማራ ደብተራዎች ለእውነት መገዛት አለባቸው። አበሲኒያን የመሠረቱ 19 የኦሮሞ (ኩሽ)ጎሳዎች አገው ፣ቅማንት፣ አዊ፣ ዋታ ፣ጃዊ፣ ቤጂያ/ቤጃ ጋፋታ ፣ኢፋቲ ፣ቡልጋ ፣ዱሙጋ፣ ሙረቴ፣ ወራየጁ፣ ወራኢሉ፣ ዋራሂማኖ ፣ወራባቦ ፣ወራኖሌ ፣ወራቃሉ ፣ወራአልቡኮ፣ ወራከራዩ ናቸው። አንድ የአማራ ነገድ የለም። ለምን ብባል አማራ ነገድ የለውም።በዚህ ነባራዊ ተጨባጭ መረጃ መሰረት የአበሲኒያ ሕዝብ የሚባለው 999% ኦሮሞ መሆናቸውን አውቀው እውነቱን ተቀብለው ታሪክ መለወጥ አለባቸው። የአማራ እሌቶች ያለፈው ዘመን የውሸት ታሪክ አልበቃ ብሏቸው አይናቸውን በጨው አፋቸውን በበረኪና ታጥበው የውሸት ስልቻ ተሸክመው የፈጠራ ታሪክ አዝለው አዲስ ዘመቻ ጀምረዋል። ሸዋ ፣ጎንደር፣ ጎጃም፣ወሎ ፣ የአማራ ሀገር ነበር እያሉ ይበዝናሉ ውሸት ይነሰንሳሉ። ምን ቢደረግ ተለውጠው በአውነት ያምናሉ? ከምንልክ በፊት አማራ የሚባል ጎሣ ወይም ብሔር በኢትዮጵያ አልነበረም። ሳይፈጠሩ ክርስትና ተነሳን ይላሉ። ሳይኖሩበት የሀገር በላቤት አማራ ነው እያሉ ይሟገታሉ፡ የጎንደር የጎጃም የሸዋ ነገሥታት በአማሪኛና በግእዝ ሥም የሚጠሩ የኦሮሞ ነገሥታት መሆናቸውን ደብቀው የአማራ ነገሥታት ነበሩ ይላሉ። አማራ የሆነ ራሱን የሰለሞን ዘር ነኝ ብሎ ከሚንሊክ ከሃይለ መለኮትና ከሣህለ ሥላሴ በስተቀር ሌላ ንጉሥ የለውም እሱም በ ነገድ ሳይሆን በመቀባት ነው። በውሸት ታሪክ አዝለው የሚኖሩት የስነ ልቦና ችግር አለባቸው። በዚህ ምክንያት በተጨባጭ መረጃ አያምኑም ተለውጠው ለእውነት አይገዙም። የአማራ ነገሥታት ከሚባሉት ውሰጥ አንዱ አጼ ቴዎድሮስ ወይም ጋምባሮ አባጉታማ የቅማንነት ጎሳ የኩሽ ዘር መሆኑን አወቀው የውሸት ፕሮፖጋንዳቸውን ማቆም አለባቸው። ዘሬ እንደምንሊክ ዘመን በውሸት ሕዝብ ማታለል አይቻልም።አፄ ቴውድሮስ በ ጎጃምና ጎንደር ብዙ ቤተ ክርስትያንን አቃጥሏል። ለስልጣን ብሎ የወሎ ነግስታቶችን ተዋግቷል። በውሃላ በ ወሎዋ ንግስት ወርቅቱ በ መቅደላ ጦርነት ላይ ተገደለ በ ንግሷ ጦር።

No comments:

Post a Comment

mootittii saba'a Queen of sheba

"Mootittii Saba'a""Queen sheba" ----------------------------------------------------------------- ★Miky Sultan Bar...