አፄ ኃይለስላሴ አዳማ ከተማ በ1937 ዓ/ም ናዝሬት ተብላ እንድትጠራ ያደረጉበትና በግድግዳ ላይ ስለ ናዝሬት ከተማ መስፋፋትና እድገት ያደረጉት አስተዋጽኦ በሚል በሃውልት ላይ የሚገኝ ታሪካዊ ቀዳሚ መረጃ ነው። ይህንን ጽሁፍ በጥሩ ጥራት ባለው ካሜራ መነሳትና እንደ ቅርስም በደንብ መጠበቅ ይኖርበታል የአፄው ቡችሎች እንዳያፈራርሱት። አንድ ቀን ደግሞ ፊንፊኔን አዲስ አበባ ብለው የሰየሙበት መረጃ በራሳቸው እጅ እንዲህ የተፃፈ ይገኛል ታሪክ ተቀብሮ አይቀርም ባሻዩ ።
Seenaa ilma nuuh "Ham " Abbaa afrikaa qaroomina kush & kana'an የኖህ ልጅ ታሪክ ሃም የአፍሪካ አባት የኩሽ እና ከነዓናዊ ስልጣኔ! For those who want to learn more about the history, culture, way of life, and civilization of the Cushites, visit our website.https://mikysultan.blogspot.com
Translate
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
mootittii saba'a Queen of sheba
"Mootittii Saba'a""Queen sheba" ----------------------------------------------------------------- ★Miky Sultan Bar...

-
የባሬንቶ ልጆች እና የሰሜኑወሎናራያ ውልድ ዘር ሀረግ የሰበት ወሎ ጎሳ ኮንፍድሬሽን ታሪክ … ቦረና እና ባሬንቶ ኦሮሞ ትላልቅ ሁለት ልጆች ወይም ጎሳዎች አሉት፣ እነሱም። ቦረነና ባሬንቶ ...
-
OromoGraphya1: Seenaa goototaa: Abishee Garbaa Abishee Garbaa abbaa duulaa (mootii jechuunis ni danda'ama) ummata Oromoo naannoo Horroo ...
-
®የ ወሎ የዘር ሀረግ☜ አዘጋጅ ፤miky sultan/wollo oromo.********** የካም ልጆች ኩሽ ፣ፋጥነ ከነዓን ናቸዉ፣ ከነዚህ መሃል የወሎ የዘር ሀረግ ከኩሽ ይመዘዛል ኦሮሞ የ ኩሽ ዘር ነው...
No comments:
Post a Comment