Translate

Tuesday, January 3, 2023

#Adama vs #Nathret

አፄ ኃይለስላሴ አዳማ ከተማ በ1937 ዓ/ም ናዝሬት ተብላ እንድትጠራ ያደረጉበትና በግድግዳ ላይ ስለ ናዝሬት ከተማ መስፋፋትና እድገት ያደረጉት አስተዋጽኦ በሚል በሃውልት ላይ የሚገኝ ታሪካዊ ቀዳሚ መረጃ ነው። ይህንን ጽሁፍ በጥሩ ጥራት ባለው ካሜራ መነሳትና እንደ ቅርስም በደንብ መጠበቅ ይኖርበታል የአፄው ቡችሎች እንዳያፈራርሱት። አንድ ቀን ደግሞ ፊንፊኔን አዲስ አበባ ብለው የሰየሙበት መረጃ በራሳቸው እጅ እንዲህ የተፃፈ ይገኛል ታሪክ ተቀብሮ አይቀርም ባሻዩ ። 

No comments:

Post a Comment

Liben Amade Liben

👑⚔️ ሊበን አመዴ(Aba Watew) አባ ዋጠው(የፈረስ ስማቸው ⚔️👑 የ19ኛው ዘመን የወሎ ኦሮሞ ኃይለኛ መሪ የንግስት መስታዎት ልጅ ነው። ★ Miky Sultan Barento ★ ━━━━━━━━━━━━━━━━━━━━ ...