Translate

Tuesday, January 3, 2023

#Adama vs #Nathret

አፄ ኃይለስላሴ አዳማ ከተማ በ1937 ዓ/ም ናዝሬት ተብላ እንድትጠራ ያደረጉበትና በግድግዳ ላይ ስለ ናዝሬት ከተማ መስፋፋትና እድገት ያደረጉት አስተዋጽኦ በሚል በሃውልት ላይ የሚገኝ ታሪካዊ ቀዳሚ መረጃ ነው። ይህንን ጽሁፍ በጥሩ ጥራት ባለው ካሜራ መነሳትና እንደ ቅርስም በደንብ መጠበቅ ይኖርበታል የአፄው ቡችሎች እንዳያፈራርሱት። አንድ ቀን ደግሞ ፊንፊኔን አዲስ አበባ ብለው የሰየሙበት መረጃ በራሳቸው እጅ እንዲህ የተፃፈ ይገኛል ታሪክ ተቀብሮ አይቀርም ባሻዩ ። 

No comments:

Post a Comment

mootittii saba'a Queen of sheba

"Mootittii Saba'a""Queen sheba" ----------------------------------------------------------------- ★Miky Sultan Bar...