Translate

Thursday, February 3, 2022

#Omotic,#Nilotic የምባሉ ሁሉ የኩሽ ቅርጫፍ ናቸው"

ኦሞቲክ ናይሎቲክ የሚባሉ ሕዝቦች 100% በመረጃ የተረጋገጠ የኩሽ ልጆች ናቸው ።ከ ኩሽ ያልተፈጠረ አንድም የ አፍሪካ ሕዝብ የለም። ሁሉም የ አፍሪካ ልጆች፣ Hortee kush ናቸው። መረጃው የደቡብ ሕዝቦች የጋምቤላና የቤንሻንጉል ሥምችና በግዛታቸው ውስጥ የሚገኙ የቦታ የቀበሌ የተራራ የወንዝ ሥሞች አብዛኞቹ ከኩሽ(Kement)ቃል የመጡ ናቸው። በሙሉ ከነትርጉሙ የኬሜንት ቃል ነው። ካምባታ ፤ ወልሃይታ፤ዋላሞ (ከሁለት አንዱ) ፤ኩሎ መኳኳል ፤ጥምባሮ ቀባጣሪ፤ አላባ ቆሊቶ የባንዲራ ተቀባይ ፤ቡርጂ የተደበረ ፤ዳራሳ ልብሱ፤ ማጂ ታህሣሥ፣ አዋሳ ማህበረሰብ ፤ኮንሶ ንቦች፤ አዲያ ነጫማ፤ ገለብ ግፈፈው ፤ዳዋሮ መዳወሪያ፤ ዳሌ ግራጨ፤ ጌድኦ/ጋዲኦ ማሠሪያ፤ ጋሞ ማሰቃያ ፤ጎፋ ማለት ነው። ገሙ ጎፋ የሚባለው ጎፋ የገሙ አባት በመሆኑ ነው። አዋሳ የጡሙጋ ፤ ጡሙጋ የባሬንቱ ኦሮሞ ልጅ ነው። የአዋሳ ከተማ ሥም ከዚህ ታሪካዊ ሥም የመጣ ነው። ጉራጌ ከጉራ የመጣ ሥም ነው። ጉራ የቦረና ኦሮሞ ልጅ ነው። ጉራ ሲጠብቅ ጥቋቁር ሲላላ ጆሮ ማለት ነው። የጉራጌ ጎሳ ጨቦ ማለት መሰበር፤ ማራቆ መረቃማ፤ምስቃና ጥቃቅን ፍጡር ፤ዋላኔ ቀለበ፤ ማለት ነው። ደቡቦች ብቻ ሳይሆኑ የጋምቤላና ቤንሻንጉል ሕዝቦች የ ኩሽ ጎሳ ናቸው። የቤንሻንጉል ጥንታዊ ሥም ሻንገላ ነበር። ትርጉሙ አምስት ጊዜ የሚገባ ማለት ነው።ሲዳሞ የቦራና ኦሮሞ ልጅ ነው። ቦረና ዋላጋ፣ ጨላባ ፣ጎሬ፣ ጎፋ ፣ሲዳሞ ፣አኒያ፣ ጋሪ፣ ጉራ፣ ጌራና ዳጬን ወለደ። ከወለጋ ጌራና አኒያ ዝርያ በስተቀር የቀሩት ደቡብ ሕዝቦች ናቸው። ኦሮሞ የደቡብ ሕዝቦች ዘር ማህጸን ለመሆኑ ተጨማሪ መረጃ የሚከተሉት ናቸው። ከላይ የተገለጹ ሥሞች በሙሉ ከኦሮሞ በስተቀር በሌላ ሕዝብ ቋንቋ ውስጥ አይገኙም ልተረጎሙ አይችሉም። የብሔረሰቦቹ ሥም ብቻ ሳይሆን በግዛታቸው ውስጥ የሚገኙ የቦታ የቀበሌ የተራራ የወንዝ መጠሪያ ሥሞች አብዛኞቹ ከአሮሞ ቃል የወጡ ናቸው። Website:-https://mikysultan.blogspot.com/ Youtube:-https://youtu.be/CdY1umekwpU Telegram:- t.me/Oromo_ geography

No comments:

Post a Comment

mootittii saba'a Queen of sheba

"Mootittii Saba'a""Queen sheba" ----------------------------------------------------------------- ★Miky Sultan Bar...