Translate

Friday, April 5, 2024

ቦረና እና ባሬንቶ- BORENA & BARENTO

የባሬንቶ ልጆች እና የሰሜኑወሎናራያ ውልድ ዘር ሀረግ የሰበት ወሎ ጎሳ ኮንፍድሬሽን ታሪክ …
                ቦረና እና ባሬንቶ
ኦሮሞ ትላልቅ ሁለት  ልጆች ወይም ጎሳዎች  አሉት፣
እነሱም።  ቦረነና ባሬንቶ ይባለሉ።
★By Miky Sultan Barento★
ቦረነ፣  ቦረና የ ኦሮሞ አንጋፋ ጎሳ ሥሆን ባሬንቱ (ባሬንቶ) ደግሞ ተከታይ ነው።
ቦረና ኦሮሞ ጎሳ በብዛት፣ የምኖር በ ምሥራቅ ና ደቡብ በኩል ነወ።
ባሬንቶ ( ባሬንቱ) ኦሮሞ  ጎሳ ደግሞ  ሰሜንና  መካከለኛው ምስራቅ  ኢትዮጵያ ይኖሩ ነበር።
ባሬንቶ 5 ትላልቅ  ልጆች ሥኖረው። እነሱም>
1. ሁንበና ባሬንቶ  - Hunbanna Barento
2. መረዋ ባሬንቶ  - Murawwa Barento
3 . ጡሙጋ ባሬንቶ - Dhumuggaa Barento
4. ቀሎ ባሬንቶ   -  Qallo Barento
5 . ካራዩ ባሬንቶ  - Karrayyuu Barento ናቸው።
እነዚህ 5ቱ የባሬንቶ ልጆች በ ወል  የጎሳ "ኮንፌዴሬሽን "አንድነት ሕብረት" ፈጥሮ፣  በሰሜን  ወሎ ራያ ፣ሀረርጌ ፣አዋሽ፣ አርሲ ፣ ባሌ እስከ ኬኒያ ኦርማ( Orma)  ጎሳ ፣ሰፍሮ  እየኖረ  የምገኝ ኩሩ ጀግና  ሕዝብ ነው ።
ወሎ
  ወሎ "የሰባት ቤት "  የሸነን(5ቱ)  የባሬንቶ ልጆች ኮንፍድሬሽን ፣ወል ግኝት ሥሆን። ወሎ ማለት  “Waloo“ ወል” ከሚለው ከኦሮምኛ ቃል የተገኛ ፣  “ሕብረት “አንድነት”  ከምል  ነው።
  ስለዚህ ወሎ የተሰየመው በ ሸነን( 5ቱ)  ባሬንቶ ልጆች "ኮንፍድሬሽን"  ከ 7ት ቤት ( ቶርበን) ወሎ  አባቶች ነው። 
ዛሬ የወሎናራያ  ጠቅላይ ግዛት ከ አፋር፣  ከአገው፣አርጎባ   ህዝቦች መካከል እርስ በርስ በመተሳሰርና በመጋባት ወሎን  በፍቅር ፣በአንድነት ፈጠሯል ።  ምንም እንኳን አብዛኛው የወሎ ኦሮሞ የቀድሞ ባህላዊ እና ማህበራዊ ትስስር እስከጠፋበት ደረጃ ድረስ ቢዋሃዱም የኦሮሞ ማህበረሰብ አንዳንድ የኦሮሞ ቅርሶቻቸውን እንደ ሥም ፣ ቋንቋ ፣ ባህል ፣ ወዘተ
የምስራቅ፣ደቡብ ፣ሰሜን  ወሎና ራያ  አውራጃዎች አሁንም በኦሮሞ ስም ይጠራሉ።
የወሎ  የባሬንቶ ልጆች; ኮንፍድሬሽን   እንደ ወረ ቃሉ፣ ወራ ሂበኖ፣ ወረባቦ፣ ወረ ኢሉ፣ወረ ራያ፣ወረ ዋዩ፣ወረ የጁ   ወዘተ የመሳሰሉ የሰባት 'ቤት'   ወሎ አባቶች ስም ናቸው።

•ራያ - Raya
በሰሜን  ኢትዬጵያ  የምኖር፣ የባሬንቶ ልጅ የሆነው፣ራያ ራዩማ  ሕዝብ ነው። ራየ  ኩሩ ጀግና በባህሉ፣በማንነቱ የምኮራ ፣ የጀግኖች ግኝ የሆነ ሕዝብ በወሎና በአሁኑ ደቡብ ትግራይና በድሮ በሰሜን ወሎራያ  ውስጥ  የምገኝ ሕዝብ በሁለት ተከፍሎ  ራያ ቆቦ እና ራያ አዛቦ  ተብሎ ይጠራል።
ራያ ማለት " ጥሬ ትርጉሙ " ሰራዊት" ተዋጊ ፣ ማለት ስሆን፣ የወል ኮንፍድሬሽን ሥም ነው።ራያ   ስርወ- ቃሉ ኦሮምኛ ቃል ነው።
በዚህ በሰሜኑ የኢትዬጵያ ክፍል ከምኖሩ ከባሬንቶ ጎሳ  መካከል ስሙ  በብዛት ጎልቶ የሚወጣው የራያ ሕዝብ  ቢሆንም ከራያ ታሪክ ጋር በተያያዘ  የሚጠቀሰው ዶብዓ የሙራዋና ሁንባና "ኮንፍድሬሽ" ሕብረት ነው (Doba'a is murawa and hunbana  Confederation of Clans) ሙረዋና ሁንባና ጎሳ ሁለቱም ከሙስልም  ቤተሰብ ናቸው።
መረዋ፣ ኢጉ ፣ ሁንባና፣ኣና ፣ ቀሎና ካራዩ ፣ጥሙጋ በሚል መጠሪያ  ጎሳዎች ኮንፍድሬሽን ግኝት ነው።
በኦሮሞ ጎሳ ውልድ ሀረግ ውስጥ ያለው ጥምር ሕብረት " ኮንፍድሬሽ" የአንድነት ምልክት ነው።
ለምሳሌ:- በ ኦሮሞ ጎሳ ውስጥ ሰደቻ ፣አፍሬ፣ሸነን በማባል በጥምር፣ የምጠሩ  ጎሳዎች ሕበረት ይገኛሉ።  ሰደቻ ፣አፍሬ ፣ ሸነን  ማለት፣ ወል  ፣ ሕብረት  ለማመልከት ነው። ለምሳሌ ሰደቻ(3th) ማለት፣ ሶስት ማለት ነው፣  ሶስቱ  ጎሳ ቡድን አንድ ላይ ሕብረት ሥፈጥሩ ሰደቻ ተብሎ የጠራሉ። አፍሬ (4th) ማለት ሥሆን፣ የአረቱ ጎሳ አንድነት "ኮንፍድሬሽ"  ማለት ነው።

ከዚህ አንፃር በሰሜን የምኖሩ የራያ ባሬንቶ ጎሳዎች በሁለት  ከፍሎ  ማየት ይቻላል

1ኛ. ራያ አዘቦ፣  በሚል ስያሜ በሚታወቅው አካባቢ የምኖረው ራያራዩማ፣ ጀግና በባህሉ በማንነቱ የምኮራ   የእነ ጀግና  ባሬንቶ አባ ሴሩ ( ፈጫ ጀሃ ኢረ)
የእነ ፊትውራሪ ኦሮሞ ሃና
የእነ ጀግና ዋዩ ገመቻ
የእነ ፊትውራሪ ተፈሪ ታድለ
ጀግና  እያሱ ኦሮሞ
ጀግና መጋል በርሀ
ጀግና ወዳጆ መንገሻ
ጀግና  ቦሪ ያያ
ጀግና ሙሀመድ ወንጌ አጋምቲ
ጀግና  ዋዩ (ገመቻ)
የእነ ጀግና  ሊበን አሊ እና ሌሎች የጀግኖች ስበር  ራያራዩማ ዶብዓ ባሬንቶ " ኮንፍድሬሽን" barento Confederation of clans … ሕዝብ ነው።
2ኛ. ራያ ቆቦ  ፣ በሚል ስያሜ  የምጠራ ራያ ፣ በሰሜን ወሎራያ ምድር የምኖር  ራያ የባሬንቶ ጎሳ  ሥሆን፣ ኩሩ ራያራዩማ የጀገኖች ዘር ፣
የእነ ደጃዝማች ኩቢ አባ ቦነ
ፊታውራሪ  ገበየሁ አፍረንቀሎ (አፍለኝ)
የእነ ፊትውራሪ ሮብሶ ዳንጎረ  እና  ሌሎች ጀግና  ስበር ራያ ራዩማ ውልድ ነው።
ለመረጃ ያህል ቀደምት ታሪክ ፅሃፊዎች; 
በ1543 ስለ ኦሮሞ ፍልሰት የተቀናበረውን የቀደመው አገር በቀል ዘገባ ደራሲ አባ  ባህሬይ እንዳለው በድርሰቶች"ዜናሁ ዜ  ጋላ" ውስጥ።
የሁንባና ልጆች
1.ራያ
2.አዘቦ
3. አሽጌ ናቸው  ይላል።
ቀጥሎ በድርሰቱ ውስጥ ፣ እነዚህ ወሎች የአማራ ጎረቤቶች ስለሆኑ ፣ ጋላኛን አጥፍቶ ባማራኛ ይናገራሉ።
አሸንጌዎች የትግሬ ጎረቤት ስለሆኑ ፣ ጋላኛን አጥፍቶ በትግረኛ ይናገራሉ ይላል።
ቄስ አባ ባሕርይ ፣  በ ድረሰታቸው ውስጥ እንዲህ ብሏል:-  ሀይለኛ ጋላ ወሎ ተዋጊዎች ነበሩ፣ ብሎ ፅፏል። ቀድሞ እስልምና የተቀበሉ ወሎ ጋ**ላ ናቸው፣ ብሎ በድረሰታቸው አስፍሯል።

በሰሜን ኢትዬጵያ የምኖሩ የባሬንቶ ጎሳ  ኦሮሞዎችን በሚመለከት ታሪካዊ መረጃ ካሰፈሩ ሙሁራን አንዱ ጆን ስፔንሰርና  ትርምንግሐም  የምባል የታሪክ ፅሃፊ  በመፀሀፋ ባሰፈረው ፅሁፍ ውስጥ ሲናገር እንዲህ ብሏል፦

''ንጉስ ባዕደ ማሪያም (1448-71) ከሰራዊቱ ክፍሎች አንዱን በፈላሻዎች ላይ አዝምቶ ሌላ አንድ ደግሞ ራሱ እየመራ ዶባ የሚባሉትን የእስልምና ሃይማኖት ተከታይ በሆኑት አረመኔ ጎሳዎቾ ላይ ዘመተ''

በተራራማው የዋጂራት ግዛት አምባ አልጌ አካባቢ የሰፈሩ እነዚህ የ ዶባዎች የሙራዋናሁንባና ኮንፍሬድርሽን ፣  ለመጀመሪያ ጊዜ ስማቸው በፅሁፍ የተጠቀሰው በ15ተኛው ክፍለ ዘመን የቅዱስ መርቆሪዎን ስራዎች ሰነድ ነው። ይህ ሰነድ ያህያ ዋዩ የሚባል በ13ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የኖረውን እስላሙን የዶባዎች መሪ ይጠቅሳል።

የቀድሞዎቹ ወሎ ኦሮሞ ጎሳዎች  በደቡብ ፣ በአንጎትና በጋን ሰፍሮ ይገኙ ነበረ።  በመጨረሻ ተከትለው የመጡት ወረ ዳያዎች ወደ ሞራ እና አውሳ ይዞ ከኩሽቲክ ቋንቋ ተናጋሪ "Kushtic group" አፋር ጎሳዎች ጋ ተዛምዶ፣ ተጋብቶ ፣ በባህልና በእምነት ሕብረት ፈጥሮ ይኖሩ ነበረ።  Stitis; እንደዘገባው፣ በትክክል እንደተመለከተው ኦሮሞዎች በብዛት ከብት አርቢዎች እና በኋላም በፈረሰኞች ላይ የታወቁ ነበሩ ብሏል።ዶብዓ Confederation of clans የምባሉ ዳግም ከ አውሳ ዘመዶቻቸው ጋ "ኮንፍድሬሽን " አንድነት ፈጥሮ  ተቀለቅሎ፣ በነበረው ሁሉ ዘመቻ፣ ይዘምቱ ነበረ። ዶብዓ በውሃላ ከየጁ ወሎ ኦሮሞ ጎሳ ጋ ተቀለቀሉ ይላል ።
Within this strip of territory lies the Danakil Depression, one of the hottest spots on earth, which forms part of the extensive Eastern Rift Valley.
The Zobel mountain range in the north, and the volcanic cones of the Afar region in the south, are the only landmarks which stand out in sharp contrast to the flat, monotonous and arid sandy plains of this torrid zone. Its early inhabitants were Kushitic speaking groups belonging to the various clans of the Afar. There were also the Semitic speaking Argobba who live in southeastern Wallo and north- eastern Shawa.
Further north were the nomadic Doba'a probably of Murawa and Afar stock and later incorporated into the Yajju Oromo.
ዋቢ
[Islam ninteenth century in wallo Books; Hussen Ahmed ]

ሌላው በ1520 ላይ አልቫሬዝ የሚባል ፖርቹጋልላዊ ፀሐፊ በአንባው ምስራቃዊ ጫፍ የሰፍረው ድባርዋና ሐይቅ መካከል የተዘረጋ የሲራራ ንግድ መስመር እያወኩ አስቸግረዋል በማለት ስለዶባዎች ፅፍዋል።

በዚህ ፅሁፍ ውስጥ ዶባዎች እስላም መሆናቸው ተናግሮዋል በዳግማዊ እያሱ(1730-55) ጦር ተሸንፈዋል ሲል ፅፎዋል።

የራያ ሕዝብ፣  በአሁኑ  ክልል መኖር ከጀመረ አያሌ ዘመናት ማስቆጠረን የሚያመላክቱ ማስረጃዎች በርካታ ናቸው። ከዚህም ውስጥ ኮንቲ ሮስኒ በጥናቱ የገለፀውን እንደሚከተለው ነው፦

በስተደቡብ በቆላ ፣የምኖር  የራያ እና አዘቦ ሁለቱም ራያ ቢሆኑም በአንድዳንድ ኢትዬጵያዊን ዘንድ ራያ የሚለው ችላ በማለት ሁለቱንም አዘቦ ብለው ይጠራቸዋል ።አዘቦ የሚል መጠርያ በሰጠው ሕዝብ መካከል ሆኜ እንደተናገርኝ ከሆነ፣ የ ራያ ሕዝብ ራሱ የሚጠራበት ትክክለኛ የአገሬው ስም ራያ የምል ነው።

በስተ ሰሜን ለምኖረው የራያ ሕዝበ
ሌላው ደግሞ  ግድለማርቴርዎስ የሚባል የአንድ የሃይማኖት አባት ሥራዎች ታሪክ የአዘቦ ጋላ(ኦሮሞ) በ14ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የገዳ በዓላቸውን ያከብሩ ነበረ በማለት ገልጾዋል ።ይህ የሚያመላክተው የራያ ኦሮሞዎች አሁን በሰፈሩበት  አካባቢ መኖር ከጀመሩ ከ16ተኛ መቶ ክፍለዘመን ሳይሆን ከ14ኛ መቶ ክፍለ ዘመን በፊት አያሌ ዘመናት እንዳስቆጠሩ ያመላክታል በተጨማሪም የገዳ ስርዓቱን ሲያከናው የነበረ እና የሰሜን አካባቢ ኦሮሞ ቱባ የሆነው የኦሮሞ ገዳ ስርዓት እያከናወነ በሰሜንናዊ የኢትዬጵያ አካባቢ ለዘመናት ሲኖር እንደነበር አንዱ ማሳያ እንደሆነ ያመላክታል ።

የራያ ህዝብ በትግራይ መጠቃለል ወይ መካለል የጀመረው ከአፄ ዮሃንስ አራተኛ ጀምሮ ነዉ።ከአጼ ዮሀንስ አራተኛ ስልጣን መያዝ ተከትሎ የትግራይ ሰዎች(ሴሜቲኮች) ወደ ራያ በመምጣት ማለትም ወደ ኦፍላ፣አላማጣ፣አላጄ፣ማይጨው፣እን­­­ዳመሆኒ፣ራያ አዘቦና ራያ ቆቦ አካባቢ መጥተው እንዲሰፍሩ ተደርጓል።
ሰባት(7ት)  ትልልቅ የ ሸነን ባሬንቶልጆችና ወሎና ራያ ቤቶች ።
1. ወረ ባቦ
2. ወረ ኢሉ
3. ወረ ሂመኖ
4. ወረ ቃሉ
5. ወረ ራያ
6. ወረ ዋዩ
7. ወረ የጁ በመባል ይታወቃሉ።
እነዚህ ሰባት ቤት  ወንድማማቾች ግዛታቸዉ ከሸዋ ሮቢት አንስቶ እስከ ዋጀራት ያለዉን ቦታ ያጠቃልላል።
•ሸነን ባሬንቶ ( 5ቱ ባሬንቶ) ልጆች: _
• የ  ባሬንቶ ልጆች  “ሸነን”(5ነን)   ባሬንቶ ይባለሉ።
ሸነን ባሬንቶ ማለት፣ አንድ ላይ ሥጠሩ 5ቱ  የባሬንቶ ልጆች ማለት ነው።
• ባሬንቶ አምስት  ልጆች ነበሩት። እነሱም>
1.መረዋ ባሬንቶ - Marawwaa Barento
2 . ሁንበና ባሬንቶ - Hunbanna Barento
3. ካራዩ ባሬንቶ  - Karrayyuu Barento
4. ጡሙጋ ባሬንቶ- dhummuggaa Barento
5.  ቀሎ ባሬንቶ-  Qalloo Barento

1.ሁንበና ባሬንቶ-HUNBANNA BARENTO
Fristlly; .ሁንባና አንድ ወንድ ልጅ ነበረው፣  እሱም “አኒያ”  ሁንበና ባሬንቶ ይባላል።
አኒያ ሰባት(7)  ልጆች ነበሩት። እነሱም
    1. ማልካ (Maalkaa)
    2. ባቦ  (Baabboo)
    3. ዲንቢ   (Dinbii)
    4. ባዱ (ቢዱ)( Baaduu-Biduu)
     5. ሙጪ      (Mucii)
     6. ናናዓ        (Naanna'a)
     7. ኩዴዴ         (Kudhedhe)  ይባለሉ።

2.ሙራዋ ባሬንቶ - MURAWA BARENTO
(1) ወንድ ልጅ ነበረው። እሱም> “ኢቱ”
       1. ኢቱ   (Ituu)
ኢቱ (10) ልጆች ነበሩት። እነሱም>
1. ባቦ -    Baabbo
2. ጋዱላ - Gaadullaa
3. አልገ - Alga
4. ገላን  -   Galaan
5. ጋሞ -     Gaamo
6 አዳዬ   -  Addaayyo
7. አሮጂ  -  Arroojii
8. ዋዬ   -   waayye
9.ቃሉ    -   Qaalluu
10.ባዬ   -   Baaye
ኢቱ በ ሁለት ቤት ይከፈላሉ ኩረ እና ገላን ተብሎ። እነሱም
• ወረ ገላን(Galaan)  ተብሎ የምጠሩ አምስት ናቸው። እነሱም
1.ባቦ  - Baabbo
2.ኤሌሌ-  Elelle
3. ጋሞ   - Gaamo
4 ቃሉ   -  Qaalluu
5.ባዬ  -  Baaye  ናቸው።
•ወረ ኩረ (Kura) ተብሎ የምጠሩ አምስት ናቸው።
1. አሮጂ  -    Arroojjii
2.ጋዱላ  -  Gaadullaa
3.ዋዬ    -   waayyee
4   አልገ  -  Alga
5.አዳዬ   -  Addaayyo
1• ገላን ( Galaan)
• ገላን 5 ናቸው። እነሱም
1.ባቦ(Babboo)
ባቦ ሶስት ልጆች ነበሩት= እነሱም
1. ጉተ
ጉተ  ሁለት ልጆች ነበሩት =  ሄነ እና ጉያኦ ይባለሉ።

2 .  ዳለን [Dhaalan) 
ዳለን(Dhaalan) ልጆች = ሌሉ እና ሙረዋ
3.ቱቁ
ቱቁ ልጆች =  ዋዩ እና እናዩ   ናቸው።
2. ቃሉ- Qaalluu
ቃሉ ሁለት ልጆች ነበሩት ። እነሱም>
1. ቤሬ(Beerree) 
ቤሬ ልጆች=  ደለተ እና ጎደ  ናቸው።
2. ሂደቡ  ( Hidhabu)
ሂደቡ ልጆች=  አሬሮ እና ቦነያ  ናቸው።
   3.ጋሞ  - Gaamoo
ጋሞ ሶስት ልጆች አሉት= እነሱም
1.ያያ
ያያ  ልጆች =  ቲሌ እና ኡኮ  ናቸው።

2.ኒኒ
ኒኒ  ልጆች =  ወዬ እና ጉሙሮ ናቸው።

3. ቡሉዶ
ቡሉዶ  ልጆች =  ኮኮ እና በባይ ናቸው ።

4.ባዬ - Baayee
ባዬ አራት ልጆች ነበሩት= እነሱም
1.ሃወጠ
ሃወጠ (Haawaxa) ልጆች= ጢኖ እና ካኮ፣ጎላ፣ ጉራ፣አጆ፣ ሰሮ፣ ኑረ፣ አቡ፣ ኮሎሎ) ናቸው።
2.  ፈልቴ(Faltee)
ፈልቴ ልጆች =   ሙመ እና ካራዩ  ናቸው።
4. መዩ (Mayyuu)
መዩ  ልጆች= ሂጋያ እና ኦረዔ ናቸው።
4.ሀርፋ (Harfaa)
ሀርፋ ልጆች =  ኣና  እና ጋሰሮ ናቸው።
5.ኤሌሌ (Elellee)
• ኤሌሌአራት ልጆች= እነሱም
1. ዱለቻ
ዱለቻ ልጆች=  አባይ፣ጉራ፣ ሜለ  ናቸው።

2.  ሜታ
ሜታ ልጆች =  ዋሬ እና ኤሬ  ናቸው።
3. ወጫሌ
ወጫሌ ልጆች=  ቢዱ፣ ጋሞ፣ ያያ፣ ወሌ፣ ሬዴ ናቸው።
4. ሊበን
ሊበን ልጆች = በለዓ፣ብልዒ፣ ቡራ፣ ግንዶ፣ ኮዬ፣ጅማ ናቸው።
•ኩረ (Kuraa)
• ኩረ(Kuraa)  አምስት  ናቸው።  እነሱም
1.  ጋዱላ
• ጋዱላ ልጆች ዜጠኝ ናቸው።
1. ያያ
2.ሀሮሬሳ

3. ኬጀጂ
ኬጀጂ ልጆች = መፎ እና ፉፎ ናቸው።

4. ቡሲን
ቡሱን ልጆች= ሀርሱ እና ቆሬ ናቸው።

5.መሊዩ
መሊዩ ልጆች= ሱቡ እና ኦሮ ናቸው።

6.ዳንቃ(Dhanqaa) ልጆች= ቱርቄ እና አርቦዬ ናቸው።
7.ጄደን
ጄደን ልጆች= ሃመ እና ኮዶሌ( Kodholle) ናቸው።
በዴሳ
9.  ኮዶሌ ( Kodhollee)

2.አልጋ (Algaa)
•አልጋ ሶስት ልጆች  አሉት። እነሱም
1. አልገ
አልገ ልጆች= ዶብሌ እና ኮዶሌ ናቸው።

2. ጂሌ(jiillee)
ጂሌ ልጆች = ኢዬ እና ጉዞ(Guuzo)  ናቸው።

3. ሞመጂ(Moomajii)
ሞመጂ ልጆች = ኤይሪ እና ሀሪሮ ናቸው።

3.ዋዬ 
•ዋዬ 4 ልጆች ነበሩት: - እነሱም
1.ኦገ
ኦገ ልጆች= ገየ እና ቦኒሰ ናቸው።
*.ዋጁ
ዋጁ ልጆች = ቤሮ እና ዱለቻ ናቸው።
3. ሌሉ
ሌሉ ልጆች=  ደጎ እና ሉጮ ናቸው።
4. አቦኖ
አቦኖ ልጆች= ዳዩ እና ቡረዩ ናቸው።
*. አሮጂ
አሮጂ አራት  ልጆች አሉት :- እነሱም
1. ሊበን
ሊበን ልጆች= ደገ እና ኮኖ ናቸው።

*. መንደገ
መንደገ ልጆች= ሬሳ እና ጨቢ ናቸው።
3. ኢተያ
ኢተያ ልጆች= ኦቦ እና ሱቦ ናቻው።

*.ወጫሌ
ወጫሌ ልጆች= ጉቺ እና ጀምጀም ናቻው።
5. አዳዬ
አዳዬ ሶስት ልጆች አሉት። እነሱም
1.ካኮ
2. ቡሉዶ
3. ቡያም

3.ቀሎ ባሬንቶ- QALLOO BARENTO
  (4) ልጆች ነበሩት። እነሱም አፍረን ቀሎ ተብሎ ይጠራሉ>
     1. ኣላ     (Alaa)
     2. ደገ     (Dagaa)
     3. ኦቦራ  (Oborra)
     4. ባቢሌ   (Baabbile)
• ኣላ ቀሎ ባሬንቶ  12 ልጆች ነበረው: እነሱም>
1. አባዬ   ( Abbayye)
2. ኑኑ      ( Nuunnuu)
3. ካኩ      (Kaakuu)
4. ቡቡ     (Buubuu)
5. ዲረሙ    (Diiramu)
6. አባዶ( dho)   (Abbadho)
7.ጓሎ             (Goollo)
8.ኤሪ              (Erii)
9. ኡታዩ            (Utayyuu)
10. ገላን             (Galaan)
11. ሜታ             (Metta)
12. አሮጂ              (Arroojii)
•    ዳጋ 3 ወንዶች ልጆች ነበሩት።
1. ኖሌ      (Noolee)
2. ጃርሶ      (Jarso)
3. ሁሜ       (Hummee)
• ኦቦራ ቀሎ ባሬንቶ  3 ልጆች ነበሩት። እነሱም>
1. አኪቹ        (Akkichu)
2. ብልዒ         (Bili’i)
3. ዶረኒ           (Doorani)
• ባቢሌ 3 ወንዶች ልጆች ነበሩት።
1. ገንቱብ    (Gantub)
2. ሓውያ     (Hawiyya)
3. ሀዋሲሌ    (Hawwasile)
• አኪቹ 2 ወንዶች ልጆች ነበሩት።
1. ዳይ( Dhayi)     (Dhayi)
2. ብሊዳ            (Biliidaa)
•  ዳሂ( Dhayi) 3 ልጆች ነበሩት
1. ዱኮ      (Dukkoo)
2. ኮዬ     (Kooyyee)
3. አላታያ    (Allatayyaa)
•   ቢሊዳ 3 ልጆች ነበራት
1. ጎዳና      (Godana)
2. ቡሳ      (Busaa)
3. ኣላ       (Ala)

4. ካራዩ  ባሬንቶ - Karayu Barento
ካራዩ 10 ልጆች ነበሩት። እነሱም>
1-ዱለቻ      (Dullacha)
2-አቢቹ        (Abbichu)
3- ጎንብቹ      (Gonbichu)
4- ሰዩ           (Sayyuu)
5- ኦቦ           (Obboo)
6-ኦቦሪ         (Oborrii)
7-ጂሌ          (Jiillee)
8-ቡላላ          (Bullaallaa)
9 - ሙጬ       (Mucee)
10 - ገላን           (Galaan)

5.ጥሙጋ ባሬንቶ-TUMMUGGA BARENTO
•ጡሙጋ ባሬንቶ 3 ልጆች ነበሩት:- እነሱም>
1•አርሲ   (Arsi)
2•አሶሳ     (Asosa)
3•ሀዋሳ      (Awasa)
አርሲ 2 ወንዶች ልጆች ነበሩት። እነሱም
1. ሲኮ    (Sikoo)
2. መንዶ  (Mandoo)
•  ሲኮ 5 ልጆች ነበራት
1. ቡላላ   (Bullala
2. ወጫሌ  (Wucaalee)
3. ዎጂ       (Woojji)
4. ጃዊ       (Jaawwii)
5. ኢላኒ      (Illanii)
•    መንዶ 7 ልጆች ነበሩት
1. ራይቱ (Raayyitu)
2. ሀወጡ  (Hawaxu)
3. ከራረ     (Karaarra)
4. ከራዩ(የጎሳ ስም) Karrayyuu
5. ሜታ          (Metta)
6. አሮጂ    (Arrooji)
7. ገርጄደ   (Garjeda)

• ኢቱ መረዋ ባሬንቶ - ITU MURAWWA BARENTO
• የኢቱ መረዋ  አኗኗርና  ልጆች
10ቱ  የኢቱ መረዋ  ልጆች።
አስርቱ ኩረና ገላን ተብሎ ይጠራሉ። እነሱም:
ባቦ፣ጋዱላ ፣ ጋሞ፣አዳዮ፣አሮጂ፣ዋዬ፣ገላን(አሌሌ፣ሜታ፣ሊበን፣ወጫሌ)፣ኣልጋ፣ቃሉ (ቤሬ ና ሂዳቡ) ተብሎ ይጠራሉ።

የኢቱ  ህዝብ የኦሮሞ ብሄረ አካልና አንዱ የባሬንቶ ውልድ የሆነ ህዝብ ነው። በበሬንቶ ቅርንጫፍ ውስጥ የሚገኝ ሲሆን, ከአምስቱ የበሬንቱማ ኦሮሞ ልጅ አንዱ ከሆነው የመረዋ ልጅ ነው ። መረዋ የኢቱ አባት ሥሆን ኢቱ ወራያን (Warre) ጨምሮ አስር ጎሳን ያቀፈ ነው። የኢቱ ኦሮሞ ጎሳ መሬት ጨርጨር በመባል ይታወቃል።

ጨርጨር ኦነ ኢቱ በማለት የሰፈሩበትን መሬት ይጠሩታል። ኦነ ኢቱ ማለት የኢቱ ኦሮሞዎች ፖለቲካዊ ፣ ማህበራዊ ፣ ኢኮኖሚያዊ ና መንፈሳዊ ግዛት ማለት ነው። ኢቱ ኦሮሞ በዋናነት ሰፍረው የሚገኙት በምዕራብ ሀረርጌ ሲሆን ከፈንታሌ እስከ ወሎ ራያ ድረስ በስፈት ሰፍረው የሚገኙ የመረዋ ኦሮሞ ልጆች ናቸው ። የኢቱ ኦሮሞ ዋና መተዳደሪያ ማዕከል ጨፌ ኦዳ ቡልቱም ሲሆን ከአምስቱ ጥንታዊ የኦሮሞ ጨፌዎች መካከል አንዱ ሆኖ ይገኛል። ይህም ጨፌ ገዳ ኢቱ በመባል መቀመጫውን ኦዳ ቡልቱም በማድረግ ይታወቃል። ጨፌ ገዳ ኢቱ ማዕከል ጥንታዊ የምስራቅና ሰሜን ምስራቅ ኦሮሚያ ህዝብ, ማለትም የኢቱ  መረዋ፣ የ ቀሎ ባሬንቶ ፣ ሁምበ ባሬንቶ ፣ጡሙጋ ባሬንቶ፣ ካራዩ ባሬንቶ የራያ ኦሮሞዎች የፖለቲካ ና ማህበራዊ ማዕከል በመሆን በ11ኛው ና በ16ኛው ክፍለ ዘመን በኦሮሞ ህዝብ ታሪክ ውስጥ አኩሪ ሚና በማበርከቱ ጎልቶ ሊታይ ችሏል። ወደ ምስራቁንና ሰሜን ኢ/ያ የተደረገውን የኦሮሞ ህዝብ መስፋፋት ዘመቻን ና ሂደቱን በከፍተኛ ብቃት የመሩት የኢቱ ኦሮሞዎች ና ጨፌያቸው እንደ ነበሩ አያሌ የታሪክ መዛግብቶች ያመለክታሉ ።

የኦሮሞ ህዝብ የገዳ ስርዓት ህጓችም የተሟሉበት በጨፌ ገዳ ኢቱ (ኦዳ ቡልቱም) እንደ ነበር የኦሮሞ አባ ገዳዎች ይናገራሉ። በኦሮሞ ገዳ ስርዓት ና በኦሮሞ ህዝብ ከቦታ ወደ ቦታ መስፋፋት ሂደት ውስጥ ቀድመው ወደ ምስራቅ የተንቀሳቀሱ መሆናቸው እንደ ፈር ቀዳጅ ይቆጠሩ ነበር። በገዳ ስርዓት ውስጥም የኢቱ መረዋ እጅግ በጣም ጦረኛ ፣ ተዋጊ ና ጥሩ አመራር ሰጪ በመሆናቸው ይታወቃሉ። ይህም ከምስራቅ ሀረርጌ በሮዳ ከተማ አከባቢ አንስቶ እስከ አርሲ ኦሮሞ ድንበር የሚደርሰውን ሰፊውን ና ለምለሟ ከሀረርጌዋ ጨርጨር አንስቶ እስከ ራያዋ ጨርጨር ድረስ ሰፍረው እንዲገኙ ከማስቻላቸውም በላይ, የኦሮሞ ህዝብ ከባሌ ጀምሮ ወደ ምስራቅ ሲያደርግ የነበረውን የመስፋፋት እንቅስቃሴ ና ዘመቻን በብቃት በመምራት ኦሮሞ እስከ ሰሜን ሶማሊያ ድረስ እንዲዘልቅ አስችለዋል። ወደ ሰሜን ኢትዮጵያ የተደረገውን የኦሮሞ ህዝብ እንቅስቃሴ ከአዋሽ ማዶዋ የሀረርጌዋ ጨርጨር በመነሳት የሚሌ ፣ የባሺሎ ፣ የቡርቃ ወንዞችን በማቋረጥ በብቃት ና በተሳካ ሁኔታ ሰፊውን የወሎ ራያን  መሬት በመቆጣጠር እንደሰፈሩም የታሪክ ሙሁራኖች ይመሰክራሉ።

የወሎ ፣ ራያ ና የጨርጨር ኦሮሞ ህዝብ በኦሮምኛ ቋንቋ የአነጋገር ዘይቤም ፣ በባህላዊ አለባበስ፣ በመልክ ፣ በኑሮ ዘይቤ፣ በአከባቢ ስም ስያሜዎች ና ያቀፋት የተለያዩ የጎሳ ቅርንጫፍ ስሞች ሳይቀር ከየትኛውም የኦሮሞ ማህበረሰብ በላይ እጅግ በበለጠ ሁኔታ የተቀራረቡ የመሆናቸው ምስጥርም ከአንድ የኦሮሞ የቅርብ የዘር ሀረግ የመነጩ መሆናቸውን ብቻ ሳይሆን በእንድ ወቅት በአንድ በተመሳሳይ አከባቢ ይኖሩ የነበሩ ህዝቦች መሆናቸውን የሚያረጋግጡ ግብዓቶች ልሆኑ ይችላሉ። ኢቱ የመረዋ ልጅ ነው።

•አኒያ  ሁንበና_ ባሬንቶ- Aniya Hunbanna
አኒያ _ የ_ሁንበና ልጅ  ነው፣ የወሎና ራያ ሀረርጌ፣ አኒያ ታላቅ ጎሳናየ ሁንበና ባሬንቶ ታላቁ ልጅ ነው።
ሁንበና አንድ ልጅ ወለደ ፣እሱም አኒያ ይባላል። ከምስራቅ ሀረርጌ እስከ ደቡብ ወሎ እስከ ራያ ድረስ የሚዘረጋ  ኩሩ  ጎሳ ውልድ ነው።

  የአኒያ ነገድ በመጀመሪያ ራያ ላይ በደና ለኩ የምባል  አከባቢ ያዘ፣ ከዚያም መሬቱን ለልጆቹ ሁሉ ከፈለ።  የ ራያ  የአኒያ ልጆች ወራአባዬ ይባላሉ፣የወረ አባዬ አባት ፣ ዋርሶ ይባላል፣ አራቱ የዋርሶ ልጆች፣ አቢቹ ዋርሶ፣ ኮሌ ዋርሶ፣ዴኮ( Dheko) ዋርሶና አባዬ  ዋርሶ ይባላሉ።

  የ አኒያ ጎሳ በወሎና  እና ራያ መሬት ላይ  በስፋት ይኖረሉ።  የ ዴኮ(Dheeko) ዋርሶ ልጅ ደዩ ይባላል።  ከአዋሽ ተነስተው 12 አባቶች ሆነው ወሎ  አድርጎ ወደ ራያ የመጡ መሆናቸው የራያ የሀገር ሽማግሌዎች ታሪኩን ሲናገሩ ተናግረዋል። መጡ ማለት የሰው ልጅ በሙሉ ባለበት መሬት ላይ ሰፍሮ ነው  የምኖረው። አመጣጠቸው ከነሡ ጎሳ የሆነ አንድ ዓሊም እዚያ እንደ ጠራቸው ነው። የሰው ልጅ ሥበዛ መሬቱን ለልጆቹ እያስፈፋ እየየዘ ይሄዳል ይህ መስፋፈት  የተለመደ የሕዝብ  ኑሮ ነው።
እነዚህ አስራ ሁለት አባቶች መሬቱን እስከ ትግራይ ድንበር እየተከፋፈሉ እስከ ኤቦ ወንዝ በሰፊው ይዞ ተቀመጡ፣  ኤቦ ወንዝን አልተሸገሩም። ይህ  ዳዩ ጀግና የDheኮ ልጅ የአኒያ የልጅ  ልጅ ነው።
   አኒያ ሁነበና ባሬንቶ  7 ወንዶች ልጆችን ወለደ። እነሱም>
በሁለት የተለያዩ ክፍሎች ከፈለው።
እነሱም ሶስቱ ሰደቻና እና አፍረን ኮዶሌ(kodhole) ይባላሉ።
1.ቢዱ አኒያ ሁምባና ባሬንቶ
2 .ኣና አኒያ ሁምባና ባሬንቶ
3 .ሙጫ አኒያ ሁምባና ባሬንቶ
4 .ኮሌ አኒያ ሁምባና ባሬንቶ
5. መልካ  አኒያ ሁምበና ባሬንቶ
6 .ባቦ አኒያ ሁምበና ባሬንቶ
7 .ዳምቡ አኒያ ሁምባና ባሬንቶ።
አኒያ፣ ኢቱና አፍረን ቀሎ በገዳ ስርአት
  ላይ  በ አንድነት ኦዳ ቡልተም ( Oda Bultum) መልካ ተራሙ ኮረብታ ላይ እንደነበረ  የሀረርጌ ጨርጨር ሽማግሌዎች ይናገረሉ።
የ አኒያ ጎሳ ስለበዙ  በየጎሳቸው  በ አባቶቻቸው  መሬት ላይ ተከፋፍሎ  ያዙ። ጠላታቸውን የአገር ባለቤትነት ለማሳየት  ተበታትነው የገዳ ስርዓታቸውን  ቡሉሎና  እና ቡርቃ አደረጉ።

• ቀሎ ባሬንቶ - Qalo Barento
ቀሎ ባሬንቶ አራት(4) ወንድ ልጆች ነበሩት።  እነሱም> አላ፣ ደጋ፣ ባብሌ እና ኦቦራ ናቸው።  የእነዚህ 4ቱ የቃሎ ልጆች አንድ ላይ ሲጠሩ አፍራን ቀሎ ይባላሉ። የቀሎ ባሬንቶ ልጆች ከሀረርጌ እሶማሊያ፣ወሎና ራያ ሰፊውን መሬት ይዞ ያለ  ትልቅ ጎሳ ነው።
ኦቦራ ከአራቱ የቀሎ ልጆች አንዱ ነው።  የኦቦራ መሬት ደግሞ  በኢቱና ኣላ መካከል ይገኛል። እና
ኦቦራ 3 ልጆች ነበሩት።
             1.አኪቹ
             2. ብልዒ
             3.ዶራኒ
አኪቹ ኦቦራ  2 ወንድ ልጆች ወለደ።
        1 Dhaይ( ዳይ)  - Dhayi
        2. ብሊዳ    - Bilida
ዳይ 3 ወለደ ።
         1. ዱኮ   - Dukkoo
         2.ኮዬ      - Kooyyee
         3. አላታያ-     Allatay
ብሊዳ 3 ወለደ።
          1.ጎዳና-  Godana
          2.ቡሳ  Bussaa
          3. ኣላ    - Ala
ደጋ ቀሎ ባሬንቶ 3 ልጆች አሉት።   እነሱም።
                       1. ጃርሶ- Jarsoo
                       2.ኖሌ  - Noolee
                       3.ሁሜ   -  Humme
ኣላ ቀሎ ባሬንቶ 12 ልጆች አሉት።   እነሱም።
1.ቡቡ-  Bubbu
2.ጉተዩ - Gutayyu
3.ዲረሙ-  Diiramuu
4. ኤሬ  - Erer
5.ገላን-  Galaan
6. አሮጂ-  Arroojii
7.ጎሎ  - Goollo
8.አባዶ( Abbadho)
9. ሜታ- Meettaa
10. ካኮ  - Kaakoo
  11.አባይ - Abbaay
  12.ኑኑ- Nuunnuu
ባቢሌ ቀሎ  ባሬንቶ 4 ልጆች አሉት።
                   1.ሃውያ (Hawiya)       3.አሬሊ
                   2.ግሪ (ገሪ - Garrii ) 4.ሄበን( ሄበኖ)- Hebanoo
• ጃርሶ - Jarsoo
አንዱ  የቀሎ ልጅ ውስጥ አንዱ ጃርሶ ነው። እነሱም>
ጀሃን(6ስቱ)_ጃርሶ
ከሦስቱ የደጋ  ልጆች አንዱ ጃርሶ ዳጋ ነው።  ጃርሶ ስድስት ልጆች አሉት።  እነሱም> 
> ዋላቡ ጃርሶ- Walaabu Jaarsoo
>  ዳንካ ጃርሶ- Dhaankaa Jaarsoo
> ደዋሮ ጃርሶ - Dawwaaroo Jaarsoo
> ኦሮሞ ( ለልጁ ያወጣው ስም ነው)ጃርሶ - Oromo Jarso
> ሰዬ ጃርሶ - Sayyoo Jrasoo
> ኦገ ጃርሶ  -Oga Jarsoo
#እንደሌሎች ኦሮሞዎች በመሬቱ ላይ እንደሰፈሩ እና ከአባታቸው ዳጋ ቃሎ የወረሱት ለምሳሌ በብዛት የሰፈሩበት ቦታ  አላቸው።
እያንዳንዳቸው ልጅ አላቸው። እነሱም>
1.ኦሮሞ ጃርሶ  6 ልጆች አሉት። እነሱም>
           1 ወረ ጢዬ - Warra Tiyyoo
          2 ወረ አሊ - Worra Ali
          3.ሃሚዶ- Haamidoo
          4.ሃላኩ - Halaakuu
          5. ወረ ዋርጡ - Worra Waarxu
          6.አያጌ - Ayyaagee
2ኛ ደዋሮ ጃርሶ 3 ወንዶች ልጆች ነበሩት::እነሱም>
             1. ቦቶር - Botor
             2. ወረ ሄበኖ - Worra Hebano
             3. ወረ ቦሮ - Worra Booroo
3ኛው ወላቡ 3 ወንዶች ልጆች ነበሩት። እነሱም
              1. ኡመር - Umar
              2. ኡስማን - Usman
              3. ባላድ  - Ballad
4ኛ ዳንካ 7 ወንዶች ልጆች ነበሩት እና እነሱም ነበሩ።
              1. ወረ ኛዓ - Worra Nya'a
              2. ወረ መሀመድ - Worra Muhammad
              3.ወረ ያያ ኤጉ  - Worra Yayya Eeggu
               4.ወረ ያያ ጉዬ  - Worra Yayya Guyyo
               5. አሬሌ   - Arreelle
               6.ወረ ካኮ - Worra Kaakoo
               7. ከራዩ  - Karrayyuu
5ኛ ሳዬ 3 ወንዶች ልጆች ነበሯቸው። እነሱም>
              1.ኦሮሞ  - Oromo
              2. ቡኮ  - Bukoo
              3. አባይ - Abbaay
6. ወረ ኦጋ  3 ወንዶች ልጆች ነበሩት። እነሱም>
              1. ወረ ኑኑ - Worra Nuunnuu
              2.ሃጋሎ - Haagaloo
              3. አባይ  - Abbaay
•  ካራዩ ባሬንቶ - Karayu Barento
ካራዩ  ከሸነን  ባሬንቱ ኦሮሞ ጎሳዎች አንዱ ሲሆን  በባህል ኗራዊ ጀግና ህዝብና ከ አዋሽ ምደር  ሸዋ እስከ ሀረርጌ፣ወሎና ራያ እስከ ኬኒያ  Tana river በ ሰፊው ሰፍሮ የምገኝ ጀግና የባሬንቶ ጎሳ ነው።
1. ዱለቻና ባሶ ይባለሉ።
ዱላቻ  የበኩር ልጅ ሲሆን ባሶ ደግሞ ትንሹ ነው።  የካራዩ ኦሮሞ ዱለቻ ልጆች ሸነን(5ቱ)ዳዩ እና ሰዴን(3ቱ)  ቦክሳ በመባል በ ሁለት ጎሳዎች መከፈሉ ይታወቃል።
• ዱለቻ ፡-
1.  ሸነን(5ቱ) ዳዩ_። እነሱም
ደዩ፣ ቶታያ፣ አባDho( Abbadho) ፣ ቦዳ፣ ሀዋሶ ናቸው።
2. ሰዴን(3ቱ)  _ቦጠ( Boxa) ። እነሱም
ሙለታ, ጉራቹ እና ገላን ናቸው።
•  ባሶ ካራዩ: እነሱም
  ባሶ ቶርበን( 7ቱ ሰባት ቤት) ኢሉ እና ሰግለን(9 ቤቶች) ጋላን ተብሎ ይጠራሉ። እነሱም>
1. ቶርበን(7 ቤቶች )ኢሉ ደግሞ: እነሱም>
ሰዴን ዳሱ ( Dhaasuu)   እና አፍረን(4ቱ) ፣አርቢ አንድ ላይ ቶርበን(7ቱ) ኢሉ  በመባል ይጠራሉ። እነሱም>
ዶረኒ፣ ኮዬ፣ ሙለታ፣ ዱለቻ ውስጥ ሁኖ የኢቱ  ሙራዋ ጎሳዎች እንደ አልጋዓ፣ ሞመጂ፣ ጂሌ፣ አዳዮ እና ዋዬ የተባሉትን ጨምሮ አንድ ላይ “ሰዴተን(ሥምንቱ ቤቶች )_ዳዲ(Daadhi)”  ተብሎ ይጠራሉ ።
2. ሰግለን(9ኙ ቤቶች )_ገላን። እነሱም >
ዳጋ እና ቤሬ የካራዩ ባሶ ጋላን ውስጥ ሁኖ እና የኢቱ ጎሳ  ጋሞ፣ ባቦ፣ ባዬ፣ ሜታ፣ ወጫሌ፣ ኤሌሌ እና ሊባንን ጨምሮ ሰግለን( 9ኙ)   ገላን ተብሎ ይጠራሉ።

•አርሲ ጡሙጋ ባሬንቶ - Arsi Tumuga Barento
አርሲ አንዱ የባሬንቶ ልጅ ሥሆን ፣የጥሙጋ ባሬንቶ ልጅ ነው፣ ጡሙጋ  ባሬንቶ ሶስት  ልጆች ወለደ: - እነሱም።
1. አርሲ   (Arsi)
2.  አሶሳ     (Asosa)
3.  ሀዋሳ    (Hawasa)
•አርሲ ሁለት ልጆች ወለደ:  እነሱም >
• ሲኮ እና መንዶ
ከ ባሬንቶ ልጆች ውስጥ ሰፊውን መሬትና ብዙ ህዝብ  ያለው አርሲ ጡሙጋ ባሬንቶ ነው።
አርሲ ማልካ ዋቤ  ወዲያና ወዲህ ይዞ የምገኝ ትልቅ ጎሳ ነው። ወዲያ ማዶ ያለው ባሌ ሥሆን ወዲህ ያለው አርሲ  ዲደዓ ይባላል።
አርሲ መሬቱን በብዛት እንዲህ ብሎ ይጠረል። እነሱም>
1.ባሌ    (Baalee)
2.ገደብ    (Gadab)
3.አልበሶ   (Albasoo)
4.ዲደዓ    (Diida'aa)
5.ላንጋኖ    (Langannoo)
6.ደንበል(Danbal) ብሎ በነዚህ  በስድስቶቹ   ለያይቶ ይጠረል። ይሁን እንጂ፣  ጫንጮ ፣ቦሩ፣ዋዩ፣ ዱሮ ፣ ላጆ፣ ፈሰሰ፣ ብሎም ይጠረ ነበረ።
የ አርሲ ከተሞችና ወረዳዎች፣ ለምሳሌ አሰላ፣ አዳባ ፣ሲናነ፣ ቦቆጂ፣ ኢተያ፣ ሎዲ፣ ሄጦሳ፣ ዲገሉ፣ ጢጆ፣ አሚኛ፣ አቦሳ፣ አጋርፋ፣ ኤጎ፣ ሀቡረ፣ ሄበኖ፣ ኦጎልቻ ፣ኩያረ፣ ሌሙ፣ ብልቢሎ፣ ራይቱ፣ ቢልቱ፣ ሰዲቀ፣ ሲልጣነ፣ ሱዴ፣ ዎንዶ ሺሬ እና ሌሎችም ሁላቸውም በ አርሲ ጎሳ ስም የተሰየሙ ናቸው።
•  ሲኮ 5 ልጆች አሉት። እነሱም>
1.ቡላላ       (Bullaalla)
2.ውጫሌ     (Wuchale)
3.ዎጂ           (Woojii)
4.ጃዊ             (Jaawwii)
5.ኢላኒ            (Illaanii)
•ቡላላ የሲኮ መጀመርያ ልጅ ነው። ታሪክ እንደምል ቡላላ ማልካ ዋቤን ተሻግሮ ወደ አርሲ ዲደዓ (Diida'a)  በሰፊነት ይዞ በ ጎሳው ስም" ቡላላ"ብሎ ሰይሞ ነበር ይባላል። ከ ቡላላ በውሃለ ማልካ ዋቤ ወንዝን የተሻገሩት ቡላላ ወንድማቸውን ደግፉ አብሮ ይኖሩ ነበረ።
የ ሲኮ እና መንዶ ቤቶች ከነዚህ ነው  የመነጩት።
ቡላላ 7 ልጆች ነበሩት> እነሱም
1.ጢጆ      ( Xiijjoo)
2.አሪዓ        (Ari'a)
3.ኦገልቻ       (Ogalcha)
4.አቡነ          (Abuunaa)
5.ግልንሻ       ( Gilinsha)
6.አቡ            ( Aabuu)
7. ሀባኖሰ          ( Hophaannoosaa)
• ውጫሌ 20 ልጆች ነበሩት: እነሱም>
1.አታበ       ( Ataaba)
2.ሱዴ          ( Sudee)
3.ጭሞ        (Cimoo)
4.አሺሚረ       (Ashimira)
5. ኡሩ              (Uruu)
6.አዩበ              ( Ayuubaa)
7. በርለከሰ         ( Barla kasa)
8.አሚኛ              ( Aminya)
9. ኩቤ                 ( Kubee)
10.ጉርዳ                 ( Gurdaa)
11. አይመሮ               ( Aymaroo)
12. ሁዴገ                   ( Hudeega)
13.ፈርዛኔ                    ( Farzaane)
14.ኮሎበ(ኮሎቦ)             (Koloba)
15.ኤሰዋ                      ( Essawwaa)
14.ጄዳ                        (Jeedaa)
16.ወለንሾ                     (Walanshoo)
18.መስረዬ                  (Masraaye)
19.ጀመነ                       (Jamana)
20. ጃዊ                        ( Jaawwii)
•ጃዊ  11  ልጆች ነበሩት> እነሱም
1.ጌተረ    (Geetara)
2.ሰርቦ     (Sarboo)
3. መስራንጄ      (Masranjee)
4.ኩቤ              (kube)
5.ወጤ              (Waaxee)
6.አሚኛ(ቃሶ)     ( Aminyaa) Qaasoo
7.ዳጉሌ             ( Daaggulleee)
8.ሱራራ             ( Suraaraa)
9.ግንቦታ           ( Ginbota)
10.ጃዊ               (Jaawwii)
11.ዳሜ              (Daammee)
•ሲኮ 4ተኛው ዋጂ ይባላል:-
ዋጂ(Waajii)  6  ልጆች  አሉት> እነሱም
1. ጃርሱ      ( Jaarsuu)
2.ሊበን        ( Liban)
3. አሊ  ቦዳ         ( Ali Bodha)
4. ሀልቻያ     ( Halchaya)
5. ፎልቃ        ( Folqaa)
6. ዋርሱ        ( Waarsu)
የ ሲኮ ቅርንጫፍ አምስተኛው ኢላኒ ይባላል።  ኢላኒ  በ ሁለት ቤቶች  ይከፈላሉ: እነሱም> አደዓ እና  ሩቁስ ይባለሉ።
አደዓ(አዳዓ) አንድ ቤት   አለው። እሱም>
ኣና(Anna)  ይባላል።
ኣና 10 ቤቶች(ልጆች) አሉት> እነሱም
1.ኩኛ ( Kunya)
2.መረዋ( Marawa)
3.ሀሞ   ( Hamoo)
3.ዳዳ    (Daaddaa)
4.ከታ     (ከታ)
5.ሚጃ   (Miijjaa)
6.አዴሌ   (Addellee)
7.ጎዶ       ( Godoo)
8.ሮባ        ( Roba)
7. ኡርጎ(Urgo)
•ሩቁስ ሁለት ልጆች አሉት: እነሱም:>
ቡኮ እና ዋዩ ናቸው።
°ቡኮ ዋዩ  አስራ አንድ ልጆች አሉት: እነሱም>
1.ሁሪ  ( Hurrii)
2.ያያ     (Yaayyaa)
3.አካኮ    (Akaakoo)
4.አቢዩ      (Abiyyuu)
5.ገታ          (Gataa)
6.ገንዶ/ ቆጮቦሮ    (Gandoo)
7.ወረ ሆሮ            (Worra Horoo)
8. ጊሶ                 ( Gissoo )
9.ወረ ሀቤ            (Warra Habee)
10.ኤዳ                   (Edaa)
11.ሁንደኮ               (Hundakoo)

•መንዶ:- በብዛት ይዞ የምገኝ መሬት ማልካ ዋቤ  ወዲያ ሁኖ በ ባሌ ምድር ላይ  በሰፊው ሰፍሮ የምገኝ  ጎሳ ነው።
መንዶ 7ት ትልል ቤት አሉት: እነሱም
1. ራያ ( Raya)
2. ሀወጡ ( Hawaaxuu)
3. ከጀዋ  (Kajawa)
4.ወነመ    (Wanama)
5. ኡታ        ( Utaa)
6.ዋዩ          ( Waayyuu)
7. ቢልቱ(ሀሮጂ)   Biltuu ( Harroojii) 

•ራያ  የመንዶ  መጀመርያ ልጅ ስሆን 33 ትንንሽ ልጆች አሉት። እነሱም:_
1.ደዩ        ( Dayyuu)
2. ዳዌ       ( daawwee)
3.ኦቦራ       ( Oborraa)
4.ጌተረ       (Getera)
5.በዲ         (Badii)
6.ዳበዬ       (Daabayee)
7.አሞለ            (Amolaa)
8.ደዋዲነ           ( Dawaadiinaa)
9.ገርጄደ           ( Gaarjeda)
10.ወለሼ            (  Walashee)
11.አበከረ           ( Abbakara)
12.  ሼለደ           ( Sheelada)
13.ሼደመ            ( Sheedama)
14.ጎፊን ጊረ           ( Gofin gira)
15.ሶጂ                   (  Sojjii)
16.ሼክመረ             ( Shek mara)
17.ዱበረ                   ( Dubara)
18.ዶዶለ                   ( Dodola)
19.አዳባ                        ( Adaabbaa)
20. ጋሮረ                         (Garoora)
21.ሀሚደ                       ( Hamiida)
22.ቃሶ  ባሞ                    ( Qaasoo Baamoo)
23.ሰሙ                        ( Sammuu)
24.ሁንጤ                     ( Hunxee)
25.ሳልመሌ                  ( Saal malee)
26. ዳዬ                         ( Daayyee)
27. ሎሌ                         ( Lole)
28.ግዳለ                       ( Gidaala)
29.ኢላሰ                        ( Illaasaa)
30.ሲናነ                        ( Sinaana)
31.ሻፊለ                       ( Shiffala)
32.ቤቤ                          ( Beebee)

የኦሮሞ ሰፈር እና በወሎ ላይ ያለው ተጽእኖ
በአስራ ስድስተኛው ክፍለ ዘመንአከባቢ  ፣ ቦረና እና ባሬንቶ ጎሳዎች፣ የአንድነት ገዳ ተሃድሶ በማድረግ፣ በሰሜን ምስራቅ  ያሉት የኦሮሞ ባሬንቶ  ጎሳዎችን፣ ከሰለሞናዊ ስርው መንግስት የማደን ዘመቻ፣ ድጋፍ የተደረገ "ኮንፍድሬሽን"  የአንድነት ዘመቻ ነበረ።
ወደ ሰሜናዊ፣ ሰሜን ምስራቅ እና ደቡብ ምዕራብ ወሎ  የዘለቁ  ሰባቱ የምስራቅ ኩሺቲክ ተናጋሪ ኦሮም ጎሳዎች ፣ነባር የሰሜን ምስራቅ  ኦሮሞ ጎሳዎችን የማዳን ጉዞ  ፣  ከነሱ ተከትሎ የመጡ ፣ 5ቱ የባራይቱማ (ወረ ደያ፣ መረዋ፣ ካራዩ፣ አክቹ እና ወራንጢሻ) አምስቱ ዋና ዋና ክፍሎች ነበሩ።  ቱላማ፣ የቦረና ዋና ክፍልም አብሮ ዘምቷል።

የተለያዩ የእንቅስቃሴ መንገዶችን ተከትለዋል።  ወደ ሰሜን የሚደረገውን  የመሩት መረዋ እና ካራዩ በሮቢ፣ ቦርከና እና ሚሌ ወንዞች ሸለቆዎች በኩል የተሳለጠውን መንገድ ተከትለው በዘላን አርብቶ አደሮች የታወቁ  ነበር።
  ከመረዋና ካራዩ በውሃላ  የተንቀሳቀሱት አክቹ እና ወረንጢሻ በዋንቺት፣ የታችኛው ጃማ እና ዋላቃ ወንዞች ሸለቆዎች ላይ  ነበሩ ።
የቀድሞዎቹ ወሎ ኦሮሞ ጎሳዎች  በደቡብ ፣ በአንጎትና በጋን ሰፍሮ ይገኙ ነበረ።  በመጨረሻ ተከትለው የመጡት ወረ ዳያዎች ወደ ሞራ እና አውሳ ተንቀሳቅሰዋል እና ቱለማዎች ተሻግረው በወላቃ እና በምስራቅ  ጎጃም ሰፈሩ።
Stitis; ስቲትስ በትክክል እንደተመለከተው ኦሮሞዎች በብዛት ከብት አርቢዎች እና በኋላም በፈረሰኞች ላይ የታወቁ ነበሩ ብሏል። ሁለቱንም ተግባራት የሚለማመዱበት ተስማሚ አካባቢን ይመርጣሉ የመካከለኛው ፕላትካው ደጋማ ከፍተኛ የዝናብ እና ከዋናው በስተምስራቅ ዝቅተኛ ቦታዎች ግርዶሽ፣ እንዲሁም በብሉ ናይል ዳር ያለች ሀገር ላይ እነሱ ይዞ  ነበሩ።

እ.ኤ.አ. በ1570ዎቹ እና በ1580ዎቹ በወሎ የነበሩት  የተለያዩ የባራይቱማ ጎሳዎች ወደ ሰሜንም ወደ ምዕራብም የሚንቀሳቀሱበት ጦር ሰፈር ሆኑ።ይህም ወደ እነዚያ አውራጃዎች ትንሽ ቀደም ብሎ እንደደረሱ ታሪክ ይጠቁማል ፣ ብዙ የውጭ  የታሪክ ሙሁራኖች  ከትቧል ።
  እናም የታሪክ ፀሃፊው "Aber" አቢር እንደተናገረው፣  ፍልሰቱ በተከታታይ ማዕበል እና ግፊት በተለያዩ ቡድኖች ተከስቷል  ይህ የመጀመሪያዎቹ ሞገዶች ወደ ተወላጅ ማህበረሰቦች የመዋሃድ ሂደት ላይ ያልተረጋጋ ተፅእኖ ነበረው ።  ይህ ሊሆን የቻለው ቀድሞ የነበሩ ነባሩ የወሎ ኦሮሞ ጎሳዎች ተገፊ ስለነበሩ ነው።
የወሎ ክልል የሚሸፍን የፖለቲካ አካል (ለምሳሌ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ የነበሩት የኦሮሞ ነገሥታት) ቀደም ብሎ እንዳይፈጠር ካደረጉት ምክንያቶች አንዱ ሊሆን ይችላል፣ እንዲሁም የግዛቱን ውህደት አስቸጋሪ አድርጎት ስለ ነበረ ነው።  ከዚያ የወሎ ግዛት ከፍታ በወሎ ኦሮሞ ኢማሞች፣  ወደ ጎንደር እና ከጎንደር ክርስቲያን ኢምፓየር ጋ ነበረ፣ድልም አድርጎ ነግሶበት አስተዳድራል።

የ የወሎ የጎሳዎች ኮንፌዴሬሽን” በመባል የሚታወቀው…
በ16ኛው  ክፍለ ዘመን መገባደጃ ላይ በደቡብ በቦርከና ወንዝ፣ በምስራቅ አዋሽ፣ በሰሜን ሚሌ  እና በምዕራብ ከባሽሎ ዋና ውሃ ጋር በተገናኘ አካባቢ እንደሰፈሩ ተዘግቧል።  እንዲሁም የደቡብ  መሀል ሜዳ እና እንደ ጃማ፣ ለገ ሂዳ ለጋ ጎራ፣ ለጋ አምቦ፣ አሊ ቤት፣ አባይ ቤት እና ጊምባን የመሳሰሉ ቦታዎች ላይ ነበሩ።
በአስራ ሰባተኛው ክፍለ ዘመን የተለያዩ የወሎ ጎሳዎች ከዋንቺት ወንዝ እስከ  ደቡብ ድንበር ድረስ ያለውን ክልል ተቆጣጥሮ ነበረ።
የወሎ ኦሮሞ ያልተለየ ቡድን ሆኖ ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣው በሰሜን መካከለኛው ኢትዮጵያ ታሪክ በአስራ ስድስተኛው ክፍለ ዘመን መጨረሻ ላይ ነበረ።
ስለ ወሎ እጅግ በጣም ጥሩው ማጣቀሻ የመጣው ከአፄ ሳርፅ ድንግል (1563-97) በፔሩቾን ከተዘጋጀው አጭር ዜና መዋዕል ነው።  እ.ኤ.አ. በ1578/79 በርካታ የወሎ ኦሮሞ ጀግና  ተዋጊዎች ከፅርስ  ድንግል እና የሰሜን ባህር ግዛት አስተዳዳሪ ከነበሩት ይስሃቅ ጋር ተዋግተዋል።
1581/82 እና 1590 ደምቢያ እና አውሳን ይዞ ተቆጣጥሮ ይኑሩ ነበረ።"  በ1662 ፋሲላዳስ (1632-67) የበጌምድር ጦር፣  ከወረ ሂማኖ ጎሳ ጦሮች ጋ፣ ውግያ ላይ፣  የነበረ ስሆን  መከላከል ነበረበት ፣ ግን አልቻለም።  የወሎ ገዢ ጦሩች፣ በአንድነት ዘምቶ በጌምደርን  ያዙ ።

በአስራ ስምንተኛው ክፍለ ዘመን አጋማሽ ላይ ወሎ በጣም ኃያል ስለነበር በጎንደር ያለውን የንጉሠ ነገሥቱን ፍርድ ቤት በአጭር ጊዜ ተቆጣጥረው በነሱ ምትክ እስኪተካ ድረስ አድርጓል።
  የያጁ ዘመድ የነበሩ፣ ቱለማዎች ፣ ቀደም ሲል እንደተገለፀው፣ የቦረና ዋና ክፍል የነበሩት ቱለማዎች፣ በደቡብ ምዕራብ  ጎጃምና ጎንደር ሰፍረው ስለነበረ፣ ከ የጁ ኦሮሞ ገዢዎች ጋ፣ በ አንድነት ዘምቶ አሸነፉ ።
የወሎ የጁ ገዢዎች፣ ጎንደር በ1682 በደንብመሰረቱ።

ውጫሌ የሚባል ወሎ ጎሳ  ሌላ ቡድን፣  ከሀይቅ እስከ ሚሌ ወንዝ ድረስ ያዘ፣ ከሚሌ ሰሜናዊ ክፍል የደረሱት ግዛቱ እስከ ጎሊማ ወንዝ ድረስ ያለው የጁ በመባል ይታወቅ ነበር።
በአስራ ስምንተኛው ክፍለ ዘመን አጋማሽ ላይ የያጁ ስርወ መንግስት ወረ ሼኽ (ወረ ሴህ)  ይባል የነበረው የያጁ ስርወ መንግስት እና  እስልምናን ተቀብሎ በ ኢማምነት እየሾመ   በጎንደር ቡድን ፍርድ ቤት ፖለቲካ ውስጥ እስከ አስራ ዘጠነኛው ክፍለ ዘመን አጋማሽ ድረስ የበላይ ሃይል ሆኖ አስተዳድሯል።

'Tirmihinghim; በየጁ እና በአውሳ አፋር መካከል ትልቅ ጋብቻ ዝምድና እንደነበረ  ፅፏል።  ሜሪድ(Merid)  የያጁ ቅድመ አያቶች ክርስትያን ነበሩ ቃዋት ሸዋ ውስጥ ይኖሩ እንደነበር እና ብዙ ቁጥር ያላቸው በግራኝ ጊዜ እስልምናን ከተቀበሉ በኋላ አንጎትን እንደያዙት  ይናገራል። 
በሌላ ቦታ ሜሪድ "ኤል-ኤጁ ኦፍ ቃዋት" በአንጎት እንዴት እና መቼ እንደመጣ እርግጠኛ አለመሆንን አሳይቷል፣ ምንም እንኳን ወሎ የያጁ ቅድመ አያቶች ስለመሆናቸው ምንም ጥርጣሬ አልነበረውም።  በመቀጠልም ቃዋት ከአዋሽ ዙሪያ በመጡ ሙስሊሞች መያዙን ገልፀው፣ ቅድመ አያታቸው ሸይኽ ዑመር የተባሉ አረብ  ናቸው፣ የሚለውን ያጁን ጠቅሰዋል፣ የጁዎች ጥንት ከ አዋሽ የመጡ መሆናቸውን ገልፆ፣  አረብ  ማለት የፈለገበት ሜሪድ  ሙስልም የሆኑ መህበረሰቦ እንደ አረብ ይቆጠሩ ነበር፣ ክርትያኑ በሰለሞናዊ እስራኤል  ስለነበረ ነው።

ነገር ግን ክረምሚ፣ በሜሪድ ማጠቃለያ ላይ ሁለት ጠቃሚ ነጥቦችን ችላ ብሎታል፡ በመጀመሪያ ሜሪድ ያቀደው ያጁ ኦሮሞ መሆናቸውን ለማስተባበል ሳይሆን በክልሉ ከሚገኙት ሌሎች የኦሮሞ ጎሳዎች መካከል በጣም የተዋሃዱ መሆናቸውን ለማሳየት ነበረ። 
በቅርቡ የወጣ መላምት ያጁን "ከአስራ ስድስተኛው ክፍለ ዘመን በፊት ወደ ኢፋት የደረሱት"  እንደ ;ቫንጋርድ ( Vangard) የጁ አንዱ የኦሮሞ ጎሳ ነው ይላል።
ከያጁ በስተሰሜን በደቡብ-ምስራቅ ትግራይ እና በሰሜን ምስራቅ ወሎ የሚገኘው የአዛቦ ራያ ኦሮሞ ጎሳ  ነበሩ።  እነሱ ምናልባት የመራዋ ክፍልፋይ ነበሩ  ተብሏል። 

በአስራ ዘጠነኛው ክፍለ ዘመን ሁለተኛ አጋማሽ እና ከዚያ በኋላ በኢትዮጵያ ነገስታት ቀጥተኛ ቁጥጥር ቢቃወሙም በማህበራዊ እና በፖለቲካዊ መልኩ ልቅ የተደራጁ እና በጦር መሪው ዘመን ፖለቲካ ውስጥ ምንም ሚና አልተጫወቱም።
ብሬሊ; Brelli;  እንደዘገበው;  አረዶ፣ አርሌ፣ ጊርጊሮ፣ ሂባና፣ መሳሮ፣ ሩጋ እና ታቤላ ከተወሰነ ከ "አቦኖ" የተወለዱበትን ታሪክ ድርሰት  አሰባስቧል።  ሌላው ድርሰት  "ዲኮ አቦኖ" የወረ ባቦ የልጅ ልጅ ያደርገዋል።  ስድስቱ ክፍልፋዮች በያጁ እና ታሁላዳሬ ውስጥ ትናንሽ ወረዳዎችን ያዙ፣ ሁለተኛው ከሃይቅ ሀይቅ በስተደቡብ ምስራቅ ይገኛሉ ።

ሌሎቹ ትናንሽ ንዑስ ጎሳዎች ወራ ታያ፣ ወረ አቢቹ፣ ወራ ዋዩ፣ ሲባ፣ ቦሩ ቻፍላ፣ ሩጋ እና ሳዮ ነበሩ።  የመጀመሪያዎቹ ሦስቱ ከ ሰሜናዊ ምስራቅ እና ከአንጎት በስተደቡብ ያሉ ቦታዎችን ሲይዙ የተቀሩት ደግሞ በትልልቅ የኦሮሞ ተወላጆች ያልተያዙ ቦታዎችን ያዙ።
ከረጅም ጊዜ በፊት በነበረው ወግ ታሪክ  መሠረት፣  ወሎ የባሬንቱማ ኦሮሞ የካራዩ ቅርንጫፍ ጎሳ ነበሩ።
"ወሎ" የሚለው ቃል የካራዩ ሁለተኛ ልጅ እንደሆነ ከሚታመን ቅድመ አያታቸው ስም የተወሰደ ነው ተብሏል።  ያው ወግ ታሪክ ወሎ ራሱ ስድስት ወንዶች ልጆች እንደነበሩት ይናገራል፡- ወራ ቡኮ፣ ወራ ጉራ፣ ወራ ኖሌ ኢሉ፣ ወራ ካራዩ፣ ወራ ኢሉ እና ወራ ኖሌ አሊ።  እንደ ኮንቲ ሮሲኒ ዘገበ በ1585,65 አካባቢ የተከሰተ እና በሰፊ አካባቢ እና በአስቸጋሪ መልክዓ ምድር መበታተን ምክንያት ሊሆን የሚችል የውስጥ ልዩነት ሂደት ከተጠናቀቀ በኋላ በመጀመሪያዎቹ ሶስት ወንዶች ልጆች የተሰየሙት ቡድኖች አንድ ላይ ሆነው የተፈጠረውን ነገር ወል ነው ይላል ወሎ። 
“የወሎ የጎሳዎች ኮንፌዴሬሽን” በመባል የሚታወቀው፣ እሱም በተራው የትልቅ ንዑስ ቡድን አስኳል የሆነው፡ “የወሎ ሰባት ጎሳዎች ወይም ቤቶች”
ስለ ወሎ የተለያዩ ጎሳዎች እና ንዑስ ጎሳዎች ስም የሚጋጩ ወጎች አሉ። 
በ1543 ስለ ኦሮሞ ፍልሰት የተቀናበረውን የቀደመው አገር በቀል ዘገባ ደራሲ አባ  ባህሬይ እንዳለው ቀደም ሲል እንደተገለፀው ወራ ቡኮ፣ ወራ ጉራዕ፣ ወራ ኖሌ ኢሉ፣ ወራ ካራዩ፣ ወራ ኢሉ እና ወራ ኖሌ አሊ ነበሩ።  እ.ኤ.አ. በ1840ዎቹ ክራፕፍ( Krapf)  ወሎን  እንደሠራው የሚከተሉትን ዘርዝሯል፡- ወረ ሂማኖ፣ ወረ ቃሉ፣ ለገ ጎራ፣ ታሁላዳሬ፣ ቦረና፣ ለጋ አምቦ እና ለጋ ሂዳ ናቸው ብሏል።  ሀንቲንግፎርድ( Hantingford)  ረዘም ያለ እና የተለየ ዝርዝር ያቀርባል በዚህም መሰረት የውጫሌ፣ ራያ፣  የጁ እና ሌሎች ትናንሽ ክፍልፋዮች በአንድ ቤተሰብ ስር ሲሆኑ የተቀሩት ደግሞ በሌላ ስር ይገኛሉ።" በቅርብ ጊዜ የቃል ፅሁፍ አስር ክፍልፋዮችን የያዘ ሌላ ዝርዝር አዘጋጅቷል፡- 'አሊ ቤት፣ አባይ  ቤት፣ ጭራቻ፣ ለገሂዳ፣ ለገ ጎረ፣ ለገ አምቦ፣ ወረ ሂማኖ፣ ኮሬብ፣ ሩጋ እና ሳጋራት። በዚህ ዝርዝር ውስጥ ካሉት አንዳንድ አዳዲስ ስሞች ሌሎች ዝርዝሮች እንደ ንዑስ ጎሳ ያካተቱትን ሊወክሉ ወይም የቦታ ስሞችን ሊያመለክቱ ይችላሉ ብሏል። ሌሎች ክፍልፋዮችም የሚከተሉት ናቸው።  በዋናነት በደቡብ ምስራቅ ወሎ አርጡማ፣ ጂሌ፣ ፉርሲ፣ ሪቄ እና ደዌይ እንደነበሩ ይታወቃል።

ወረ ካራዩ፣ ወራ ኢሉ እና ወራ ኖሌ አሊ ከ"ወሎ የጎሳዎች ኮንፌዴሬሽን" ተገንጥለው "ሳዳቻ [ሶስት] ኮንፌዴሬሽን" መሰረቱ ይላል ።  ይህ ምናልባት የተከሰተው በአስራ ሰባተኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ላይ ነው።  እንደ ሜሪድ(Merid)  ገለጻ የወሎ ባንዶች (የወሎ ኮንፌዴሬሽን የሚባሉት ጎሳዎች) ወደ ምዕራብ አቅጣጫ ከጋን እና ከሰሜን  አጎራባች ወረዳዎች ተነስተው ወደ ደምቢያ ቀድመው ከነበሩት መረዋዎች ጋር እና ወደ ወረ ዳያ ወዳሉበት" አውሳ" አቅጣጫ ተዘርግተዋል።  አስቀድሞ ተረጋግቶ ነበር ይላል።

በ1927 ራያዎች ቀዳማዊ ወያኔ  የትግል ሥም መስርተው  በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የእትዮጵያ መንግሥት ወግተው ያንቀጠቀጡ በአውሮፕላን ቦምብ ተደብድበው እጅ አንሰጥም ብለው በጄኔራል ጃጋማ ኬሎ አማላጅነት  ጦርነት ያቆሙ  አርበኛ  ራያዎች  ናቸው።  በ1945 ትግሬ ዳግማዊ ወያኔ ሥም ከራያ የወሰደ  ቅርስ ነው። 

ራያ የጠላቱን ብሊት ስለሚቆርጥ ወንዶች የሴት ቀሚስ ለብሰው ሻሽ አስረው ሴት መስለው በራያ ግዛት ያልፉ ነበር።የራያ  ጀግኖች  ከአቅማቸው በላይ ጦርነት ተከፍቶባቸው መአት ወርዶባቸው በጭቆና አገዛዝ ተቀጥቅጠው በብዛት  ባህላቸው ታሪካቸው ቋንቋቸው ሥማቸው ለውጠዉ ማንነታቸው ተቀብሮ አማራና ትግሬ  እየተባሉ ይጠራሉ። በሰው ልጆች ታሪክ ትልቁ ሞት ማንነት አጥቶ ባአድ መስሎ (Aassimilated) ሆኖ እንደ ሁለተኛ ዜጋ ተቆጥሮ በዝቅተኝነት መኖር ነው።ይህ የተዋረደ ታሪክ ወደ መጭው ትውልድ መተላለፍ  የለበትም።

ራያና ወሎ ባለታሪክ   የወራየጁ ፣ወራሂማኖ፣ ወራቃሉ ፣ ወራኢሉ፣ ወራባቦ ፣ ወረ አልቡኮ፣ ወራካራዩ፣ ወረ ኖሌና ራያ የጀግኖች ሀገር ደግመኛ በጽንፈኛ አማራና ትግሬ  እሌቶች ተጨፍልቆ መኖር የለበትም። ራያ ንቃ፣ወሎ ንቃ፣   በጎሣ በመንደር በሃይማኖት  ሳትከፋፈል አንድነት ጠብቀህ ታገል ተቀብሮ የኖረ ማንነትሀ ከመቃብር አውጥተህ ለትውልድ አስተላልፍ።

የአገውና የቅማንት ጀግኖች አንድነታቸውን ጠብቀው በአማራ ስር የተቀበረ ማንነታቸውን ለማስመለስ  በመታገል ላይ ይገኛሉ።የወሎና ራያ  ጀግኖች የማንነት ጥያቄ በማንሳታቸው ወንጀል ሆኖባቸው በአክራሪው  አማራና ፋኖና ፅንፈኛ  ቡድን እየተደበደቡ እየተገደሉ ይገኛሉ።

ለ150 ዓመት  ራያና ወሎ ሕዝብ ላይ አሳቃቂ በደል እየፈጸመ የኖረው #ትምክተኛ ፎካሪው አማራና ፅንፈኛ ትህነግ  ነው። የአማራ ሥም የለበሰ አብን(ፋኖ)  ለስልጣን ብሎ ወንድሙን የሚገድል ለወገኑ የማይራራ ጨካኝ ነው።
ወሎራያን   የከበበውን ፈተና ተገንዝቦ በጎሣ በመንደር በሃይማኖት ሳይከፋፈል አንድነቱን  ጠብቆ ከጨቋኝ ጥቃት ራሱን ለመጠበቅ መታገል አለበት።  ለራያ ጀግኖች አድርሱ ጭቆና ግድያ እንድቆም በአንድነት  ታገሉ።
ጀግና አመዴ ኮላሴ( Amade Kolase) የወሎ ኦሮሞ ወረ ሂማኖ  መሪ "ማመዶች"  ማነው?

ጎንደርን ተቆጣጥሮ በ ጎንደር  የድል አዛን ያስደረገ
አመዴ  ሙሐመድ አሊ ጎዳና ባቦ ይባላል።
--------------------------------------------------------------
የጎንደር ፉከረ ቀረርቶ ያስነፈሳት የቆነጠጣት መሪ
ብሬሊ(Brelli; )  አመዴ ሙሀመድ አሊ ኮላሴ በስልጣን ላይ ለሃያ አምስት አመታት እንደቆየ ይናገራል።
ልክ እንደ ቀደሞቹ አባቶቹ  የግዛት ዘመን፣ የወረ ሂማኖ " ማመዶች"  አገዛዝ ተጨማሪ መስፋፋትን ስመለከት አመዴ ኮላሴ ጀግና  ንቁ መሪ  ነበር ብሏል።
 
በእሱ ግዛት ውስጥ የነበሩ ሌሎች ወረዳዎችን በማካተት የአባቱ የወሎ መሬት የነበሩት፣ በሰለሞናዊ ተወስዶ  የነበሩ ፣ በጀግንነት ዘምቶ  ያስመለሰና  መልሶ  እቅዱን  ያጠናቀቀው ጀግና የጦር መሪ አመዴ መሀመድ አሊ ነበረ።
አመዴ የመሰረተው ፖሊሲ እስከ ደቡብ፣ እስከ ዋንቺት እና ጃማ ወንዞች እና ወደ ምዕራብ፣ እስከ አባይ ቤት  ድረስ ይዘልቃል።  በምስራቅ የገርፋ እና የቃሉ ገዥዎች የበላይ የሆነውን በ እሱ ስር አድርጎ ነበረ፣ ሰሜኑን  ዳውንት እና ዳላንታን ​​።
እ.ኤ.አ. በ1798 የጎንደርን የንጉሠ ነገሥት ዋና ከተማን በሁለት የተለያዩ አጋጣሚዎች በጀግንነት በመያዝ የራሱን እጩ በዙፋን ላይ አስቀምጧል።

ወደ ጎንደር ለሚደረገው ጉዞ ሠራዊቱ በአራት ተከፍሎ ነበር፡
የመጀመርያው  በ‹ኢርጎ ብርጌድ› ሥር ሆኖ ከሣይንት፣ አሊ ቤት እና አባይ ቤት ጦር አዛዥ አድርጎ አዘመተ።

ሁለተኛው በ ቢሊ አሊ የሚመራው ከለገ አምቦ ወንዝ፣ ከለገ ጎራ ወንዝ፣ ከኢሉ፣ ከጃማ እና ከቦረና የተውጣጡ ወታደሮችን ያቀፈ ነበር።

ሦስተኛው በቦሩ [ኢድሪስ] ቦሩ  የሚመራው ኢንድሪስ ነው ከቃሉ እና ከ ደዌ ሪቄ የነበሩት ጋ አዘመተ።

   አራተኛው በማሪዬ ትዕዛዝ ሥር የነበረ ሲሆን ከታሁላዳሬ፣ ከአቢቹ [ባቾ]፣ ከዋዩ፣ ከታያ እና ከባቦ ወታደሮችን ያቀፈና በ አንድነት የዘመተ ነበር።

ስለዚህም "አመዴ  ኮላሴ" በጊዜው የነበሩትን ታላላቅ አለቆች ወታደሮችን ሁሉ ማሰባሰብ የቻለና ጀግና የጦር መሪ የነበረ፣ ይህም የእሱን ተጽዕኖ እና ሃይል የሚያሳይ ነበረ።
  በአካባቢው ባህል መሰረት አመዴ  ወደ ከተማዋ ወደ ጎንደር ስገበ  በድል አድራጊነት መግባቱን እና ምናልባትም እምነቱን ለማጠናከር ከጎንደር ግምብ ውስጥ አንዱ ከሆነው የእስልምና ስርአት የፀሎት ጥሪ ( አዛን) አድርጓል።
ተመሳሳይ ወግ አመዴን ፣  ኢማም ባቶ የምባል ንጉስ ፣ በግዳጅ ወደ ክርስትና በ ሰለሞናዊ ንጉስ መሪዎች  በመመለሱ አመዴ ያንን ለመመለስ ትግሉን  አድርጓል።
  Aber;  አመዴ ጎንደርን ከጎንደር(ቅማንቶች)  የጦር አበጋዞች እና ከማእከላዊ አስተዳደር ጋር በመተባበር ድል እንደ እደረገ  ጽፏል።

  አመዴ ኮላሴ ልክ እንደ አባቱ በወሎ  የእስልምናን አቋም ለማጠናከር ቆርጦ የታገለ መሪ ነበር። 
የኢማምነት የዘር ውርስ ሥልጣኑን ሕጋዊ ለማድረግ እና ግልጽ ለማድረግ ከ"መካ" የጽሑፍ ፈቃድ አግኝቷል ተብሎ ይታመናል, እሱ እና ዘሮቻቸው "ኢማም" የሚለውን የክብር ማዕረግ እንዲይዙ ያስችላቸዋል።

ጀግና አመዴ ኮላሴ በ 1803 ከለገ  ሂዳ  እና ከለገ ጎረ  አለቆች ጋር በይላል(ኢላል)  በተፈጠረ ግጭት ለማቆም ሲሞክር ሞተ።
ጀግና ሊበን አመዴ (አባ ጅሩ) የወሎ ኢማም መሪ ማነው?
ጀግና ሊበን አመዴ መሀመድ አሊ ጎዳና ፣ ስሙ አባ ጅሩ(Aba Jiru-1815)  ወንድሙን አብደአላህን  እና  የየጁ ሴት  ልጅ፣  ሌሎች የ"ማማዶች" ቤተሰብ አባላትን ጨምሮ የኢማማቱ ተቀናቃኝ የሆኑትን ንግስናውን መረቀ፣ የመቅደላ   እና የሌጎት ምሽጎች ሰበረ። 
ከዚያም ሊበን ለገ ሂዳ እና አጎራባች ወረዳዎችን በጀግንነት  ተቆጣጠረ።  ለሰባት ተከታታይ ዓመታት በአባቱ ላይ ያመፁትን ወረዳዎች ያስገዛ  "ተበዳይ ጀግና ” ንጉስ  ተብሎ ተገልጿል::
የኢማምነት ማዕረግን ከተረከቡ በኋላ የእስልምናን መስፋፋትና  በትግል  በንቃት አበረታቱ አስፋፉ ።  የሃይማኖታዊ ጉጉቱ አንዳንድ አጥቢያ አብያተ ክርስቲያን ሁኖ የነበሩት መስጂዶችን ወደ መስጊድነት እንዲቀይር እንዳደረገው ይነገራል።
36 የሆኑ ታለላቅ ደብተራዎችና ቄሶች ሰለሞናዊ  ክርስትያን ጦር ጋ ተሰልፎ ለዋጋት የመጡት በእሱ እጅ  የሞተው ይላል የዘመኑ ታሪክ ጸሐፊ፣  በአካባቢው ያለውን ጅሃድ ስያደርግ ነው የሞተው ይላል ፀሃፊው።

ሊበን አመዴ ሦስት ወንዶች ልጆች ነበሩት- አመዴ (አባ ሙጃ)፣ በእርሳቸው ተተክተው የነበሩት አሊ (አባ ቡላ) እና በሺር ነበሩ።
አመዴ ሊበን( Amade Liban) ፣ ክራፕፍ(Krapf)  እንዳለው፣ ብዙ ቁጥር ያላቸውን የወራ ሂማኖ ክርስቲያኖችን ወደ እስላም አስቀይሯል ይላል።

አመዴ ሊበን  ሰሜን ኢትዮጵያን በጀግንነት ሰለሞናዊነትን  በመለወጥ የታወቀ ጀግና ተብሏል።  'አመዴ' የየጁን ወጣት ራስ አሊ 2ኛ በመወከል የጎንደር  የግዛት ምክር ቤቱን መርተዋል።
አመዴ ሊበን በ1838 ሞተ እና በሊበን ተተክቶ በእስላማዊ ትግላቸው ታዋቂ የነበረው እና የእስልምና ተከላካይ ሆኖ ይቆጠር የነበረው፡ “መሐመድ” ነበር።

ሊበን የወራ ሂማኖን የዘር ውርስ ገዥነት ከመውሰዱ በፊት እንኳን በአጎራባች ግዛቶች ላይ በመዝመት  የተሳተፈ ታላቅ ገዥ ነበር።  በግንቦት 1799 ወደ ጋይንት የታጠቀ ዘመቻ  መርቷል።
  እ.ኤ.አ. በ1805 በላስታ ወደምትገኘው ወደ ማቄት ጉዞ ጀመረ እና ከሶስት አመት በኋላ የእንዳርጋው ራስ ወልዳ ሰላሴ የጁን ሲያጠቃ እሱ እና የያጁ ገዥ በነበረው ጎጂ መካከል ሰላም ለመፍጠር ጣልቃ ገባ።  ሊበን አመዴ 12 ሊባኖስ መሳርያ  ወደ 10,000 የሚገመቱ ሙስኪት መሳርያ  የታጠቁ ተዋጊዎች ያቀፈ ብዙ ተዋጊዎች እንደነበሩት ይታመናል፣ እና የእሱ ግዛት በጣም ሰፊ የነበረው እና  በተለይም ዳውንት ከተቀላቀለ በኋላ ነበረ።

እ.ኤ.አ. በ 1841 ሊበን በራስ አሊ አሉላ ትእዛዝ ከስልጣን ወረደና  የወሎ ውርስ ገዥነት ለመሐመድ አሊ አባት አሊ ሊበን ተሰጠው ።
የሊባን ስልጣን ከተረከበ በኋላ ያለው ጊዜ በአባ ጅሩ ሊበን ዘሮች መካከል ያለው ፉክክር ተጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን በ1855 ዳግማዊ ቴዎድሮስ ወደ ስልጣን እስኪመጣ ድረስ ቀጠለ።

ሌሎች የወሎ ኦሮሞ፣  ገዢ አለቆች ውስጥ፣  ትልቁ የወሎ ገዢ  ቃሉ ገዢዎች ነበር
ምንም እንኳን በግዛት ደረጃ እንደ ወራ ሂማኖ ርዕሰ መስተዳድር ሰፋ ያለ እና በፖለቲካዊ ተጽእኖ ባይኖረውም በደቡብ፣ ደቡብ ምዕራብ እና ምስራቃዊ ወሎ ውስጥ በርከት ያሉ የአከባቢ ስርወ-መንግስቶች ነበሩ።  ከ ገዢው ውስጥ አንዱና ትልቁ ቃሉ ገዢ ነበር፣  ገዥዎቹ የቦርከና ወንዝን የላይኛው ተፋሰስ ሰፊ መሬት ተቆጣጥሮ ይዞ   ነበር።  በሰሜን ምስራቅ እና ምስራቃዊ ድንበሮች ላይ ትናንሽ የገርፋ ዋና አስተዳዳሪዎች እና የደቡብ አፋር ግዛት ምዕራባዊ ወረዳዎች ነበሩ በገርፋ ዋና አስተዳደር ሥር ነበሩ።  ሰሜናዊቷ፣ ጎረቤቶቿ ወራ ባቦ እና ታሁላዳሬ ነበሩ።  በምዕራብ በኩል የቃሉ ገዥዎች በአልቡኮ ላይ የበላይ ገዢ ነበሩ  ፣ ይህም ከለገ ጎረ( Lega Gora) ይለየዋል።  በደቡብ ምዕራብ ድንበሯ ላይ አንፆኪያ  ስትሆን በደቡቡ የሚገኘው አርጡማ  በተፅዕኖው ውስጥ እንዳለ ይታሰብ ነበር።  በደዌይ ላይ የበላይ ገዢነት ጥያቄው ምንም እንኳን በሪቄ የዘር ውርስ መኳንንት ቢከራከርም ለረጅም ጊዜ ውጤታማ ሆኖ ቆይቷል።

የቃሉ ዋና ከተማ ለአንቻሮ ገበያ ቅርብ የሆነችው "አይን አምባ"  ነበረች።

የወሎ ኦሮሞ  የወረ ሼኽ( ወረ ሴህ) ስርው መንግስት
አባሴሩ ጓንጉል _
ዘመነ መሳፊንት
የራያን ግዛት የወረሴህ ገዥወች ከገነኑበት ጊዜ ጀምሮ እስከ ዓጤ ዮሀንስ ዘመን ድረስ በአብዛኛው ዘመናት ገዝተዋል ከዚያም በኋላ እንዲሁ። ሌላው ሳይቀር ሼኹ አባጌትየ ከሞፈር ውሀ እስከ ዋጅራት ቆላውን ክፍል በአምበል ቃዲነት፣ በአበጋርነት በሃይማኖታዊ ስርዓት ማስተዳደራቸውን ትውፊት ያስረዳል። ከሼኹ አባ ጌትየ 42 ልጆች መካከል ስመ ገናናው አባ ሴሩ ጓንጉል ከላስቴዋ ወ/ሮ ገለቡ የወለደው ልጁ ቀዳማይ ራስ ቢትወደድ ዓሊ ጓንጉል የጎንደርን ቤተ መንግስት በእጁ ካስገባ በኋላ አፋርን ለማስገብር ወደ አፋር ሲዘምት ዞብል ላይ የቀደምት ሥልጣኔ አሻራን የሚጠቁም የከተማ ፍርስራሾች አግኝቶ፤ በዚህ በፈረሰው ቦታ ላይ ዛሬ ዞብል ብለን የምንጠራትን የራያ ክፍል ዳግም እንደገና ማቆሙን የዘመነ መሳፍንት ዜና መዋዕል ያስረዳል። 
.
ስመ ገናናው አባሴሩ ጓንጉል ከራያዋ ሴት ከወ/ሮ ራጅያ የወለዷቸው እነ ደጅ አዝማች ገልሞ ጓንጉል (አባ ቦና ገልሞ)፣ እነ ደጅ አዝማች ወሌ ጓንጉል፣ ከጉራ ወርቄዋ ሽመጥ ቦሩ የሚወለደው የራስ ቢትወደድ ዓሊጋዝ ጓንጉል ልጅ እነ ደጅ አዝማች ጎጂ ዓሊጋዝ (ዓይን አውጣው ጎጂ) እንዲሁም ሌሎች በርካታ የወረሴህ  ተወላጆች ግዛታቸው ነበር። በደጋው በራያ ክፍል ኦፍላ ደግሞ የዋግሹም ተወላጆች ተጽእኖ የጎላ ነው። አርበኛው ደጅ አዝማች ኃይሉ ከበደ በኦፍላ ኮረም እንደተወለደ ታሪክ ያስረዳል። በላስታ በኩል የእነ ደጅ አዝማች አናፎ ትውልድ እና የወረሴሆቹ የራስ ቢትወደድ ዓሊጋዝ ጓንጉል ትውልድ የራሱ አሻራ ነበረው።  ዓጤ ዮሐንስ አራተኛ በዘመኑ ትግሬወችን ከተለያዩ የትግራይ አካባቢወች በማንሳት የራያ መሬት ላይ በገፍ አስፍሯል፤ ግዛቱንም ከወረሴህ ገዥወች በኃይል በመቀማት ለትግሬው ራስ ገብረ መድህን አስተላልፏል።

ዓጤ ዮሀንስ መተማ ላይ ሲሞቱ፤ የራስ ገብረ መድህን የራያ ገዥነትም አብቅቷል። ከራስ ገብረ መድህን በፊትም ሆነ በኋላ የራያ እና የየጁ ጌታ የነበሩት ደጅ አዝማች ዘገዬ ብሩ ነበሩ (የራስ ቢትወደድ ዓሊጋዝ ጓንጉል የልጅ ልጅ ናቸው) ግዛታቸውም እስከ ኤቦ ወንዝ ነበር። ኤቦ ወንዝ መሆኒን አልፈን የምናገኘው ነው። ከደጅ አዝማች ዘገየ ብሩ በኋላም ከፊሉን ግዛት እነ ራስ ወሌ ብጡል፣ ከፊሉን እነ ዋግሹም ከበደ ተፈሪ በዋግ በኩል፣ እነ ደጅ አዝማች ተድላ ዋህዱ በጨርጨር እና ራያ አዘቦ፣ እነ ልዑል ራስ ካሳ በላስታ በኩል የራያን ግዛት ያሰተዳድሩ ነበር።

ብዙ የታሪክ ምሁራን ብልህነትንና ፖለቲካዊ ሴራ ጥንጠናን አጣምሮ የያዘ እንደነበር የሚያወሱትን የስሁል ሚካዔልን አገዛዝ በመገርሰስ ጎንደርን ከስሁል irony rule ነጃ ያወጣና አክሱም አካባቢ እንድመሽግ ያስገደደ ፥  የሰሎሞናዊያንን ገዢ መደብ ወደፑፔት ደረጃ  (Symbolic puppet)  በማውረድ የሿሚ ሻሪነትን 'የእንደራሴ ርዕሰ መኳንንት' (Regent Head of the Nobility) ማዕረግን የተቀዳጄ ገዢ መደብ ነበር የአባሴሩ ጓንጉል ቤተሰብ፡፡

የውጭና የሀገራችን የታሪክ ምሁራን ስለአባሴሩ ጓንጉል ቤተሰብ ወደርየለሽ ጀግንነት ብዙ ከትበዋል፡፡የእቴጌ ጣይታ የዘር ሀረግ ከዚህ ስመገናና ወረሴህ ቤተሰብ በጉግሳ ክንፉ በኩል የሚመዘዝ እንደሆነ ይታወቃል፡፡እንደ አለቃ ታዬ ዘገባ "አባሴሩ ጓንጉል የመርሳ አባገትዬ አባት ሲሆኑ የአባገትዬ አባት ደግሞ ወሌ ይባላሉ፡፡

ወሌ የአብዬ ልጅ ሲሆኑ የአብዬ አባት ደግሞ ወሌ ይባላሉ፡፡የወሌ አባት ደግሞ ሸይኽ ዑመር ይባላሉ፡፡"ከዚህም የየጁ ስርዎ መንግስት መሥራቾች ከሸይኽ ዑመር የዘር ሀረግ የሚመዘዝ እንደሆነ መገንዘብ ይቻላል፡፡
ፖል ሄንዝ ዘመነ የጁ ከኢያሱ ሁለተኛ (በንግስና ስሙ ብርሃን ሰገድ)  ከሞተበት ከ1755 ዓፄ ቴዎድሮስ ሁለተኛ ተብለው እስከነገሱት 1855 ድረስ በአጠቃላይ ለአንድ መቶ ዓመት እንደቆዬ ዘግበዋል፡፡ የኋለኞቹ ሰሎሞናዊያን ዘመነ የጁ ወረሴህን ዘመነመሳፍንት ስሉ የሰየሙት በዘመኑ የጁ ወረሴኾች የሿሚ ሻሪ ርዕሰ መኳንንትነትን የመጨረሻ የልቅና ማዕረግ  ተጎናፅፈው የሰሎሞናዊያንን ገዢ መደብ  ፑፔት አድርገዋቸው ስለነበር በዚህች አቂመው ነበር፡፡'ንጂማ ከነርሱ የቀደሙት ሰሎሞናዊያን የገዙትን ግዛት ወረሴኾችም ገዝተውታል እስከዓፄ ቴዎድሮስ ዘመን ድረስ ይላሉ የታሪክ ምሁሩ ፕሮፌሰር ዋሚ፡፡
በሌላ በኩልም ወረሴኾች ፣ ወረሒመኖ ሙሃመዶ እና የዋግሹም ባላባቶች የሥልጣን ተቀናቃኝ ስለነበሩ እርስበርስ መጎሻሹም እንደነበር ይታወቃል፡፡
በዚህ ላይ ከራስ ዓሊ በፊት የነበሩት የወረሒመኖ ሙሃመዶ ቤተሰብ ገዢዎች በኢስላም ኃይማኖት ላይ ነበሩ፡፡

የወረሴህ (ወራሼህ) አንድ አንዶች  ወደ ኦርቶዶክስ ኃይማኖት የገቡምነበሩ፡፡ይህም ሀገርን በየራሳቸው አምሳል ለመመስረት በሚያደርጉት ግብግብ ቅራኔ የፈጠረበት አጋጣሚ እንደነበር ይታወቃል፡፡

በመጨረሻ  የሴሩ ጓንጉል ቤተሰብ የበህር ልጅ አባሴሩ ጓንጉል የታወቀውን የላስታ ባላባት የራስ ፋሪሴን ልጅ ገለቡን በማግባቱ የግዛት ማስፋፋትና የሥልጣን ሸኩቻው ዕልባት አገኘ፡፡ ከሙሃመዶ ሥርዎ መንግስት ወራሾች ጋር የነበረውን የግዛት ማስፋፋት ጋር በተያያዘ ሲፈጠር የነበረን መለስተኛ ቅራኔ ዕልባት ለመስጠትም ከአባሴሩ ጓንጉል ቤተሰብ የሆነው የየጁው አሉላ ክንፉ ከወረሒመኖ ሙሃመዶ ቤተሰብ ከሆነው የሊበን አባጅሩ ልጅ ሐሊማ ሊበን የኋለኛዋ  ዕቴጌ መነን (Empress Menen )ጋር ጋብቻ ፈፀመ፡፡ከዚህ ጋብቻ  ነበር ራስ ዓሊ ትንሹ የተወለደው፡፣  የሥልጣንና የግዛት ማስፋፋት ሽኩቻውም በዚህ ዕልባት አገኘ፡፡
ከዚያ ጎንደር ቤተመንግስትን ተቆጣጥረው ሀገር ማስተዳደር ጀመሩ ራስ ዓሊ ንጉስ ዮሃንስ እናቱን እንዲያገባት አድርጎ  በንጉስነት አስቀመጠው፡፡እርሱ ግን በራስ ቢትወድድ ማዕረግ ማስተዳደር ወይም መግዛት ጀመረ፡፡
ደቡብ ወሎ ከሰሜን ወሎ ላስቴዎች ጋር በዝምድናና በባህል የተሳሰሩትና የተጋመዱት  ከጧቱ እንደነበር ልብ ማለት ይበጃል፡፡
ምንጭ፡
የኢትዮጵያ ታሪክ ከመጀመሪያው እስከ አሁኑ ዘመን አንድርዜይ ባርትኒስኪ ዮዓና ማንቴል ኒየችኮ ትርጉም በዓለማየሁ ዓበበ
3/ የውገና ታሪኮችና የታሪክ እውነቶች።

ራስ ቢትወደድ አሊ ትንሹ
ራስ ቢትወደድ ዳግማዊ ዓሊ ወይም ዓሊ ትንሹ  ይባላሉ። ከ1769--1855 ባለው ዘመን ከ70 ዓመታት በላይ የማዕከላዊ መንግስትን ስልጣን በመቆጣጠር የፈለጉትን ወይዛዝርት ንጉሥ ለይስሙላ በማንገስ እና በማውረድ ከመሩት የወረሴህ ሥርወ መንግስት አባላት  መካከል የመጨረሻው ባለ ራስ ቢትወደድ ማዕረግ ናቸው። ነገሥታቱ ወይዛዝርት የተባሉት ከይስሙላ ስም ውጭ እውነተኛ ሥልጣን ስላልነበራቸው ነው። ዓሊ የተወለዱት አባታቸው በአገረ ገዥነት ለሹመት በሄደበት አገር በጎጃም ቡሬ ነው። ራስ ቢትወደድ ዓሊ እናታቸው እቴጌ መነን ሊበን ዓመዴ ትባላለች። እቴጌ መነን ከማመዶች ሥርወ መንግስት ገዥወች መካከል አንዱ የነበሩት የወረሂመኖው የራስ ሊበን አመዴ ኮላሴ ልጅ ናቸው፤ ክርስትያን ከመሆናቸው በፊት ሀሊማ በሚል ስም ይጠሩ ነበር።  "እቴጌ" የሚባለው ማዕረግ የተሰጣቸው በልጃቸው በራስ ቢትወደድ ዓሊ የምስፍንና ዘመን ወይዛዝርቱን ንጉሥ ዮሀንስ ሳልሳይን ስላገቡ ነው።
.
የዳግማዊ ራስ ቢትወደድ ዓሊ አባት ደብረታቦር ከተማን የመሰረተው እና የማዕከላዊ መንግስትን ለ26 ዓመታት በበላይነት የመራው የራስ ቢትወደድ ጉግሳ መርሶ በሬንቶ ወንድም ደጅ አዝማች አሉላ መርሶ በሬንቶ ነው።  ራስ ቢትወደድ ዳግማዊ ዓሊ የማሙዶች እና የወረሴህ ሥርዎ መንግስታት አባላት ባደረጉት ፖለቲካዊ የጋብቻ ትስስር የተገኙ ናቸው። ዓሊ ትንሹ ማዕከላዊ መንግስቱን ለ22 ዓመታት በመምራት የመጨረሻው የወረሴህ ሥርዎ መንግስት ተወላጅ ተደርገው ቢቆጠሩም፤ የወረሴህ ዝርያዎች ግን ሰሎሞናዊዩ ሥርዎ መንግስት እስኪያበቃ እስከ 1966 ድረስ በየጁ፣ በበጌምድር፣ በላስታ፣ በራያ፣ በአምባሰል፣ በዋድላና እና ደላንታ በአጠቃላይ በወሎ በተለያየ የሥልጣን እርከን ገዥወች ነበሩ። የዳግማዊ ዓጤ ቴዎድሮስ ሚስት የነበሩት እቴጌ ተዋበችም የዳግማዊ ራስ ቢትወደድ ዓሊ ልጅ ናቸው። ራስ ቢትወደድ ዳግማዊ ዓሊ በዘመናቸው እጅግ የታወቁ ስመ ጥር ፈረሰኛ እንደነበሩ ይነገርላቸዋል።

•የ ጎሳዎች ሥምና  ትርጉም…
1.ባሬንቶ :- ከ ወደ ፀሃይ መውጫ የምኖሩ የኦሮሞ  ጎሳ ነዋሪዎች ማለት ነው።

2. ወሎ = ወሎ ማለት፣ አንድነት ፣አንድ የሆነ ህብረት  ማለት ነው።

3. ራያ= ራያ ማለት ፣ሰራዊት፣የተደራጀ፣ተዋጊ፣ ሀይል ማለት ነው።

4.ካራዩ=  ካራዩ ማለት፣ የእውቀት በር፣ አዋቂዎች፣በራሳቸው ባህልና ማንነት የምኮሩ የአዋቂዎች በር ማለት ነው።

5.ዋዩ= ዋዩ ማለት ፣ ክብር፣ የተከበሩ ማለት ነው።

6. መረዋ= መረዋ ማለት ፣ በጣም ምቹ የሆነ፣ ንግግሩ የምያምር ማለት ነው።

7. ኢቱ= ኢቱ ማለት፣ የተረጋጋ ፣ ፅባዩ   ያመረ፣  አዋቂ ሰው ማለት ነው።

8. ባቦ=  ባቦ ማለት፣ አባቱን መሳይ ፣ መጀመርያ ሰልፍ ላይ ያለ የመጀመርያ ሰው ማለት ነው።

9. ጋዱላ= ጋዱላ ማለት፣ አርብቶ አደር፣ለፍቶ አደር፣ ዓልያም በዘመኑ የዘመተ ማለት ነው።

10. ገላን= ገላን ማለት ፣ እንደ ወንዝ የምፈስ፣  በ ሥርዓት የምሄድና ዘምቶ አዲስ ነገር የምያስገባ ማለት ነው።

11. አልጋዬ= አልጋዬ ማለት፣ ለ ውጭ የምበቁ ጦረኞች፣ ለጠላትም በቂና ለራሳቸው ኩሩ በቂ የሆኑ ማለት ነው።

12. ቃሉ= ቃሉ ማለት፣ መሪ አስተካከይ፣ሰውን የምረዳ   ጥሩ መሪ ማለት ነው።

13.ዋዬ= ዋዬ ማለት፣አሸናፊ፣ ጠባቂ፣ ሁሌም አሸናፊ ማለት ነው።

13.አሮጂ= አሮጂ ማለት ፣ ሰጪ የማይሰሰት ማለት ነው።

14. አዳዬ= አዳዬ ማለት፣ ውስጡ ንፁ የሆነ ሰው ማለት ነው፣ ነጭ ጥሩ  ንፁ ሰው ማለት ነው።

የራያ ሀገር ስም በአማርኛ ስተረጎም
አፋን ኦሮሞ                አማርኛ
~~~~~~~                ~~~~~~~~~  

✔ቅልሻ/ቅሌንሳ          ✔ንፋስ
✔ሀሮሬሳ                  ✔የዛፍ ስም
✔ሙኳ                     ✔እንጨት
✔ሌንጫ                   ✔አንበሳ
✔ገንዳ                     ✔ቀበሌ
✔ጀሀን                     ✔ስድስቶቹ
✔ራረሃ                     ✔ተንጠልጣይ
✔ጅሎ             ✔የጎሳ መጠሪያ/ወረ ጅሎ
✔Dhዩ/ደዩ               ✔መምታት
✔ገርጀለ                   ✔ወደ ታች
✔ጨፌ           ✔እርጥበት ያለዉ አከባቢ
✔ቆጫ                    ✔ኤሊ
✔ዲማ                    ✔ቀይ
✔ቦረነ                     ✔የኦሮሞ ልጅ
✔ሀራ                      ✔ወንዝ
✔ፌጫ                   ✔ብትን
✔ኢቱ                     ✔የጎሳ ስም ( የሁንበና ባሬንቶ ልጅ)
✔ኦዳ                     ✔ዋርካ
ቂልጡ                    ዋርካ የምመስል ትልቅ ዛፍ
✔ጎቡ                   ✔ምቾት/ዉፍረት
✔ጢኖ                  ✔ትንሽ
✔በደኖ                 ✔የዛፍ ስም
✔ቁንቁራ              ✔የዛፍ ስም
✔ከርወራ             ✔የወራ ደጅ
✔ጋርበ                ✔ባርያ/ባህር
✔ቢቲሞ               ✔የተበተነ
✔ኤቦ                  ✔ጦር
✔ዳንዲ               ✔መንገድ
✔መቻራ               ✔ሰክሯል 
✔ዳዳታ                ✔ፎካሪ     
✔ታኦ                   ✔ተቀምጧል
✔ሂሞ                  ✔ተናገሪ
እና የመሳሰሉት በራያ ሀገር ዉስጥ ከሚጠሩት ዉስን መንደሮች ናቸዉ፡፡

የ "ወሎና ራያ" ከተማና  ሀገርና የሰው ስሞች ትርጉም።

ኦሮምኛ፣                      አማራኛ፣
1, ራያ                      መሪ ሰረዊት(የተደራጀ ተዋጊ) 
2,መርሳ                         የተከበበ
3, ወራ የጁ                     የ የጁ ቤተሰብ
4,ጉባ ላፍቶ                     ላይኛው ላፍቶ እንጨት
5, ወልድያ                         መጋናኛ ቦታ
7,ወራ ሂመኖ                        የ ሂመኑ ቤተሰብ
8,ወራ ባቦ                            የ ባቦ ቤተሰብ
9, ወረ ዋዩ                            የ ዋዩ ቤተሰብ
10, ወረ ቃሉ                          "የ ቃሉ ቤተሰብ

#የመጀመርያው_የራያ_ራዩማ_ህዝብ_አመፅ(ወያኔ)
***************★**********************
ጋ*ላ ይጥፋ ዱር ይገፋ" አፄ ዮሃንስ
    -   "ሰዉ እንዳትገድሉ ጋላም ብሆን"  አፄ ምንልክ
   -   እንጨቱ ብያልቅም "አንድ እንጨት አንድ ጋላ " እያረጋቹህ ብሆንም እጠሩት አፄ ሃይለስላሴ
       እንደነዝህ አይነቱ ፀያፍ የምናገሩ ሰዎች ናቸዉ እንግድህ አገርቱ ስያስተዳድሩም ስያተራምሱም ዘመን ያስቆጠሩት።
👉በ1934ዓ/ም የአመፁን ጥንስስ በቆቦ ተመከረ ጦርነቱ 1934ዓ/ም ጥር ወር ተጀመረ ከዛም ለ1ዓመት ለ6ወር ቆየ።
የምክሩ እና የጦሩ ዋና መሪዎች የነበሩት ጀግኖች በጥቂቱ:-
1,  ከማይጨው  ደጃች ተፈሪ ተድላ 
2,ፊታውራሪ  ኦሮሞ ሃና
3,ፊታውራሪ  ባሬንቶ አባሴሩ
3,ፊታውራሪ  እያሱ ኦሮሞ እና ሌሎችም
4,ፊታውራሪ ኩቢ አባ ቦና   ከቆቦ
5,  ፊታውራሪ  ገበየሁ  አፍረን ቀሎ  (አፍለኝ)
6, ፊትውራሪ  ሮብሶ ዳንጎረ
7,  ከወጀራት ሐንታ ተስፋይ
6,መጋል በርሀ
7, ከወጀራት ግራዝማች ወ/ገርግስ የሚባሉ እናም ሌሎችም ነበሩ።
8.  ወዳጆ መንገሸ
9. ቦሪ ያያ
10. ዋዩ (ገመቻ)
12. ሊበን አሊ
13, ሙሀመድ ዎንጌ አጋምቲ  እና ሌሎች
👉እነዚህን እና ሌሎችም የራያ ራዩማ ጀግኖች በመሆን የወታደሩን ቁጥር ወደ 10,500 ከፍ ተደረገ።
በዚህ ጦርነት ከሁለተኛው የጣልያን ወረራ ከጣልያኖች የማረኳቸው መሳርያዎች እና በግል ከታጠቋቸው የግል ትጥቅ ጋር በማዋሃድ የመሳርያ ቁጥራቸው ከፍ ማድረግ ችለዋል።

👉በወቅቱ የጨርጨር እና ዓፋር የአፄ ሃይሌ ስላሴ ወታደር ዋናው የመተላለፊያ እና የወታደራዊ ቁጥጥር የሚደረግበት ዋናው በር ከመሆኑ የግድ የቦታ ለውጥ በማድረግ ወደ ራያ ወጅራት ተቀየረ።

👉የሃገራችን ኢትዮጵያ የጦር አጋር የነበሩት ኢንግሊዝ እና አሜሪካ መሳርያ ጭነው ወደ ትግራይ አውራጃ በመጓዝ ላይ እያሉ የራያ ወታደሮች መረጃው ቀድሞ ደርሷቸው ስለነበር መንገድ በመዝጋት የአሜሪካ እና የኢንግሊዝ የጦር መኮንኖች በመግደል የጫኑት መሳርያ በመዝረፍ መታጠቅ ቻሉ።

👉በዚህ ወቅት ነው የራያ አመፅ ከሃገራዊ አልፎ አለማቀፍ መነጋገርያ ርእስ መሆን ቻለ።
ምክንያቱም በወቅቱ የአሜሪካ እና የኢንግሊዝ የጦር መኮንኖች መገደላቸው ምክንያት አመፁ ሌላ መልክ እንዲይዝ ተደረገ።

👉የራያ ጀግኖች የአልገዛም እና አልረገጥም በትግራይ እና በሽዋ አስተዳደር አንመራም እንዲሁም በሱሪ ለባሽ አንገዛም ጥያቄያቸው መልኩ እየተቀየረ የተከታያቸው እና የመሳርያ አቅማቸው እያጠናከሩ መጡ።

👉በወቅቱ ንጉሱ አፄ ሃይለ ስላሴ በመጨነቅ ወደየ ግዛቱ ደብዳቤ ፃፉ ደብዳቤውም እዲህ ይላል:-
        <<የመቀሌ:ወረዳ:ትግሬ:አድዋ:አክሱም:ወርዒ   ምላሽ፡ተምቤን:ዓጋመ:ሓራሞት፡ሁለት:አውላዕሎ:
ሽሬ:ትግሬ:ትግርኚ መኳንንት እና ሕዝብ፣ስማ

👉በራያ ራዩማ፣ዓዲ መኾኒ፣በራያ ዓዘቦ በአንዳንድ ወሬ ተከትለው የተነሱ አመፆች መንገድ በመቁረጥ፣ተላላፊ በማስቸገር የአገሩንም የነሱንም ጥፋት ባለመውደዳችን ምክርም ትእዛዝም አስተላልፈንላቸዋል።
የኛን አጋዥ የሆኑት ወዳጅ አገራት የአሜሪካ እና ኢንግሊዝ ወታደሮችን በማስተጓጐል እና የኢንግሊዝ የጦር መኮንኖች በመግደል እንዲሁም መንገድ እንዲጠብቁ በላክናቸው ወታደሮችንም ላይ አደጋ ጥለው በከንቱ የሰው ደም በማፍሰስ በጥፋት ላይ ጥፋት እየጨመሩ ሄዱ።
ሰለዚህ ከእንግዲህ ወዲህ በእግረኛ ወታደር እና በአውሮፕላን ብርቱ ቅጣት እንዲቀበሉ ማድረግ ስላለብን ከአጥፊው ወገን ያልሆናችሁ ታማኞቻችን ጦራችሁን አስከትላችሁ እንድትቀጧቸው ይሁን።
ጥፋተኛውንም እጁን ለእኛ ከብቱን ለናንተ መርቀንላችኋል።>>

👉የዚህ ደብዳቤ አንድምታው እና ፍሬ ሃሳቡ በራያ ህዝብ ዘንድ ያለውን ትርጉም እንመልከት።
1,በወቅቱ ይህንን የጨቋኝ የአፄ ስርዓት ይቃወም የነበረው የራያ ህዝብ ብቻ መሆኑ።

2,የአፄ ሃይለ ስላሴ ታማኝ የሆኑት የትግራይ ገዢዎች በታዘዙት መሰረት ወታደራቸውን ይዘው የራያን ህዝብ ለመውጋት ወደ ራያ መዝመታቸው።

3,የራያ ህዝብ ከአቅም በላይ ስለሆነባቸው በኢ/ያ ታሪክ ለመጀመርያ ጊዜ በአየር የተደበደበ ህዝብ መሆኑ።

4,የራያ ህዝብ ሂወቱ ብቻ ሳይሆን ከቤት የቀረው ከብቱን ለነዛ ከትግራይ ለመጡ ወታደር የራያን ህዝብ ለመውጋት ለመጡት የራዬች ከብቶቻቸውን ዘርፈው እንዲወስዱ መፍቀዳቸው እናም የትግራይ ወታደሮቹም ዘርፈው መውሰዳቸው።

5,የራያ ህዝብ ከሂወት ቅጣት በተጨማሪ ኢኮኖሚካሊ አርሶ እንዳይበላ ለማድረግ እንሰሳዎቹን እናም ንብረቱ እንዲዘረፍ ማድረጉ።

6,የራያ ህዝብ ላላመነበት ስርዓት እና አስተዳደር በቁርጠኝነት የሚታገል መሆኑ።

7,የራያ ህዝብ ከትግራይ ገዢዎች ጋር የሚያገናኝ ነገር እንደሌለው ማረጋገጡ።

8,እነዚህ ከላይ የተጠቀሱት 10የትግራይ ትግርኚ አስተዳደሮች ወታደራቸውን ይዘው መጥተው የራያን ህዝብ መግደላቸውን እና መዝረፋቸውን እንዲሁም የራያን ህዝብ መጨፍጨፋቸውን ያመላክታል።

👉በዚህም መሰረት በወቅቱ የትግራይ ገዢ የነበሩት ራስ መንገሻ ስዩም ከሁሉም ወረዳ በማውጣጣት 32,000ሺ ወታደር በማዘጋጀት ወደ ራያ እንዲዘምቱ አድርገዋል በራያ ህዝብም ላይ ብዙ እልቂት አስከትለዋል።

👉ከወሎ ክፍለ ሃገር በወቅቱ ይመሩት ከነበሩት አልጋ ወራሽ አስፋውወሰን ሃይሌ ስላሴ 5000ሺ ወታደር በመላክ ወደ ራያ ህዝብ እንዲዘምቱ አድርገዋል የራያን ህዝብም ላይ ብዙ እልቂት አስከትለዋል።

👉በመሆኑም እነዚህ ከላይ የጠቀስኳቸው ሰራዊቶች በአየር እና በምድር እስከ አፍንጫው ድረሰሰ በታጠቀ እግረኛ ሰራዊት በመታገዝ 37,000ሺ የአፄ ሃይለ ስላሴ ወታደር ለ10,500 የራያ ወታደር ገጥመውታል።

👉በመሆኑም በቆቦ ከተማ በተደረገ የአየር ጥቃት በግምት ከ80-100የሚሆኑ የከተማው ነዋሪዎች በአንድ ቀን ብቻ ተገለዋል።

👉እንዲህ እያለ ጦርነቱ ለ1ዓመት ከ6ወር ቆየ በዚህ ጦርነት ውስጥ ከአዲስ አበባ ወደ አስመራ የሚወስደውን ዋናው መንገድ የራዬች ጀግኖች ዘግተውታል።
በመሆኑም በራያ ተወላጆች ከጃንሆይን በሚቀርብላቸው የስልጣን እና የጥቅም መደለያ በመታለል የራያን ጀግኖች ከፍተኛ የወታደራዊ ሚስጥር ለአፄ ሃይለ ስላሴ አሳልፈው በመስጠት የራያ አባቶች ካቅም በላይ በሆነባቸው ጦርነት ሊሸነፉ ችለዋል።

👉ከዓረና ከሚባለው የእንደርታ የትግል እንቅስቃሴ ጋር በነበራቸው አለመግባባት እንደርታዎች መሪያችን የሞተው  የኋንስ ነው ፤ እምነታችን ኦርቶዶክስ ነው፤ካጋጫቸው ምክንያቶች እነዚህ ነበሩ የእንደርታው ብላታ ሃይለማርያም የራያ አመፅ ሊገባደድ 6ወር ሲቀረው 500ወታደር በመያዝ የእንደርታ ጥያቄ እና በደል ከራዬች ጋር ስለሚመሳሰል ከእናንተ ጋር ተቀላቅለን መታገል እንፈልጋለን በማለት ጥያቄ አቀረቡ ከዛም ተቀላቀሉ።
በማሃል ብላታ ሃይለማርያም ጦሩን እኔ መምራት አለብኝ ብለው ባነሱት ጥያቄ ራዬች ከራዬች ውጪ ማንም አይመራንም የሚል ግጭት ውስጥም ገብተው ነበር።

👉ራዬች ደግሞ  ዮሃንስ የአባቶቻችን ገዳይ ስለሆነ መሪያችን አይደለም ፤ እምነት ሁሉም በየእምየቱ ሆኖ በፍትሃዊነት ለማንነትና ለፍትህ ይታገሉ ስለነበር ከፋፋይ ነው ብለው አልተቀበሉትም ምክንያቱም ራያ ራዩማ የክርስትና እምነት ብቻ መኖርያ ሳትሆን የሙልሙም ሀገር፣  በመቻቻል እና በመዋደድ ከሙስሊም ወንድሞቹ ጋር በፍቅር የሚኖር  ህዝብ ነው።
ኩሌ ኮ - My Kulle -  Kuullee Koo!.
ኩሌ  መጀመሪያ ላይ "የዓይን ሽፋን የምትለብስ ልጃገረድ" ለማመልከት ነበር.  ይሁን እንጂ ከጊዜ በኋላ የቃሉ አጠቃቀሙ አንድ ወንድ የሚሳበውን ማንኛውንም ቆንጆ ሴት ልጅ ለመግለጽ ወይም ለማመልከት የምገልፅበት ሁኗል። 
በተጨማሪም፣ ወላጆች የሴት ልጃቸውን/ልጃቸውን/ልጃቸውን ለመጥራት በሚጠቀሙበት ስም ተለወጠ።  አጠቃቀሙም በወሎና ራያ ጠቅላይ ግዛት ከሌሎቹ ክልሎች በበለጠ በአፍ ታሪክ የተስፋፋ ነው። 
Kullee koo( ኩሌ ኮ)  በቀላል አነጋገር፣ “My kullee” የኔ ኩሌ፣ኮሎምላማ ፣ኩሌ መጋሌዋ ጥንታዊ የወሎና ራያ  ሕዝብ ግጥም ጋ አንድ  ነው - ከ “ፍቅሬ” ጋር ተመሳሳይ ነው።  እንዲሁም የውጭ ታዛቢዎች “ኩሌ” የወሎ ክልል ተወላጆች ኦሮሞ ልጃገረዶችን በጠቅላላ ቅፅል ስም መጠቀም የተለመደ ሆኗል።
“ኩሌ ኮ” ኮሎምላማ  የተሰኘው የትራኩ ዋና መልእክት ኦሮሞ ከወሎ ክልል ጋር ስላለው ታሪካዊ ግንኙነት ነው፣ይህም የፍቅር ዘፈን ብቻ ነው ከሚለው በተቃራኒ።  ሀጫሉ ላይ ላዩን ስለ ፍቅር ሲያወራ፣ በጥሞና ቢያዳምጡ፣ ዘፈኑ ከወሎ ልጅ ጋር ከመውደዱ የበለጠ ጥልቅ ትርጉም አለው። 
ለመነሻ ያህል ዘፈኑ በራሱ ውስጥ (ሀጫሉ) በፍቅር የወደቀባትን የወሎ ልጅ ውበት እና የወሎ ኦሮሞዎችን ታሪክ የተመለከተ፣ ታሪካዊ ከተሞችን፣ ገዥዎችን እና በመቶዎች የሚቆጠሩ አመታትን ያስቆጠረውን ሁኔታ በጥልቀት ያሳያል።  ይህ በፍቅር እና በአስደናቂ ታሪኮች መካከል እየተወዛወዘ በተሰበረ ፣ በሚያጨስ ፣ በሚያስደስት እና በተስተካከሉ ድምጾች ልብ እና ነፍስን የሚያነቃቁ ፣ በአድማጭ እና በእሱ / እሷ “ኩሌ” መካከል ያለውን ቅርርብ በመፍጠር ነው።  በወሎ ህዝብ ታሪክ እና ኦሮሞ ከምስራቃዊ ወሎ ክልል ጋር ያለውን ታሪካዊ ትስስር በኢትዮጵያ መንግስት መዛግብት እና የታሪክ አፃፃፍ ውስጥ ብዙ ጊዜ ችላ የተባለለትን የቃላት ስብስብ በመዝሙር ዲስኮ ትርታ ያገኘው እዚህ ጋር ነው።
ሀጫሉ ዘፈኑን የጀመረው ለሴት ልጅ ያለማቋረጥ እንደሚያስብላት በመናዘዝ እና በዚህም ምክንያት ለመተኛት ተቸግሯል።  ከዚያም በስሜታዊነት ከእሷ ጋር ያለውን ጠንካራ ግንኙነት የሚያሳይ መፍትሄ እንዲሰጣት ጠይቃዋለች።
Yaadaf yaaddoo keetiin
በ አንቺ ሀሳብ እና ጭንቀት
Waanuma kee yaadutti
ያንቺን ነገር ብቻ እያሰብኩ
Halkan ciisa dhabe
ሌሊት እንቅልፍ አጣሁ
Kee garaan akkami kankoo ammas dide kunoo natti gama
ያንቺ ሆድ እንዴን የኔ አሁንም እምቢ አለ ይኸው ያስቸግረኛል።
Maal wayya kulle too
ምን ይሻለኛል የኔዋ ኩሌ
Eganii maalinni falli koo
እና ምንድን ነው  መላዬ?
Yayyaba walaabuu maddite
የወላቡ  አገር ምንጭ
Yaa taliila bishaan ganamaa
የጥዋት ምንጭ ውሀ
Lixee daakee bahuuf  dadhabe
ዋኝቼ አቋርጬ ለመውጣት ከበደኝ
Danbali yaada keen raafama
በሀሳብሽ መእበል እናውጣላሁ።
Ayyaana kee safuu sinboo kan keef safuu
የውበትሽ ፀጋ፣ የፀባይሽ ፀጋ
Meeqa jilbaan oofee
ስንቱን አንበረከከው
Oogdii jaalala kee
በፍቅርሽ አውድማሽ፣
Lixee inni tumame
ጠልቆ   ተወቀጠ
Utuu hin ba’in hafee
ሳይወጠልኝ  ቀረ 
Si’i giiftiin jalalaa
አንቺ ነሽ የፍቅር ንግስት
Si’i giiftiin goottummaa
አንቺ የፍቅር ጀግና
Lubbuunkoos feetu
ልቤም የፈለገሽ
Giiftii Warra Himano
የወረ ሂበኖዋ ንግስት
Giiftii Warra Qaalluu
የወረ ቃሉዋ ንግስት
Maaliif kankoo hin taatu?
ለምን የኔ አትሆኝም?
ኦሮሞ  ከ1500 ዓ.ም በፊት አንድ ወጥ የሆነ ማህበረሰብ ነበሩ እና ወሎዎች ከዚህ አንድነት ካቋረጡ በርካታ የኦሮሞ ንኡሳን ቡድኖች ውስጥ ይጠቀሳሉ።  ትክክለኛው አመት ባይታወቅም በ16ኛው ክፍለ ዘመን ከሴም ሕዝቦች ጋር ከፍተኛ ጦርነት  ነበራቸው።  ከዚያን ጊዜ ጀምሮ በመካከላቸው በተለይም በኦሮሞዎች እና አብሲኒያ  ገዢዎች ኦሮሞን  አማራ(ክርስትያን) ለማድረግ በመሞከራቸው ነው።  ጸሃፊ ባህሩ ዘውዴ “የኢትዮጵያ ታሪክ ባለፉት አራት ምዕተ-አመታት ውስጥ የኦሮሞና የአማራ መስተጋብር እንጂ ሌላ አይደለም” (ዘውዴ፣ 1997) አስፍረዋል።
በ1270 ዓ.ም አካባቢ ንጉስ ይኩኖ አምላክ የዛግዌ ስርወ መንግስትን ካስወገደ በኋላ አቢሲኒያ በአፈ ታሪክ “ሰሎማዊ ስርወ መንግስት” አባላት የሚመራ ማዕከላዊ ተቋም ነበረች።  የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ እምነት መንግሥታዊ ሃይማኖት ነበር፣ አስተምህሮዎቹም እንደ መሪ መርሆችና የአገሪቱ የበላይ ሕግ ሆነው አገልግለዋል።  ነገር ግን ይህ የስልጣን ማእከላዊነት ትርጉም እያሽቆለቆለ የመጣው የኢትዮጵያ የሀገር ውስጥ መሳፍንት እና ገዥዎች ለላቀ ራስን በራስ የማስተዳደር ትግል ሲጀምሩ ነው (ያተስ፣ 2010)።  ይህ ዘመን በኢትዮጵያ ዜና መዋዕል ውስጥ ዘመነ መሳፍንት ወይም የዘመነ መሳፍንት (1769-1855 ዓ.ም.) በመባል ይታወቃል።  በዘመነ መሳፍንት ሰሜን ሸዋን እና ወሎን ጨምሮ በርካታ ግዛቶች በ18ኛው ክፍለ ዘመን ነጻ ወጡ።  በተለይ ወሎ በእስላማዊ ኦሮሞ ማህበረሰብ ቁጥጥር ስር የነበረ ሲሆን በነዚህ ነጻ ግዛቶች መካከል ያለው ግንኙነት በተመለከተ የየጁ ስርወ መንግስት ኦሮሞ የዘመኑ የበላይ የጦር መሪ ነበር (ያተስ፣ 2010)።
  
በ "Solonomic Dynasty" ውስጥ ስልጣን ወይም ዙፋን በደም የተወረሰ እና ብዙውን ጊዜ ወደ ትልቁ ወንድ ልጅ ተላልፏል.  ሆኖም ካሳ ዙፋኑን ለእሱ የሚያስተላልፍ አባት አልነበረውም።  በተጨማሪም በአካባቢው የነበሩት አብዛኞቹ ወረዳዎች በኦሮሞ የየጁ ስርወ መንግስት ስር ነበሩ።  ስለዚህ በባህላዊ የደም ውርስ ወደ ስልጣን የመግዛት ተስፋው የማይቻል ነበር።  ይህንንም ሲያውቅ ሽፋ (ሕገ-ወጥ) ሆነና በኃይል ከስልጣን ለማውረድ በገዥዎች ላይ ጦርነት ጀመረ።  ብዙዎች የየጁ ስርወ መንግስት ሙስሊም ከነበሩት የኦሮሞ ስርወ መንግስት በተቃራኒ “የሰለሞን ስርወ መንግስት” አባላት መግዛት አለባቸው ብሎ የሚያምን ታማኝ ክርስቲያን በመሆኑ ነው ሲሉ ብዙዎች ይናገራሉ።  ዋና አላማውም ሆነ አላማው የየጁን ስርወ መንግስት ገዢ መደብ ገልብጦ የአማራን(የክርስትናን) የበላይነት መመለስ (የአማርኛ ቋንቋ እና የኦርቶዶክስ ክርስትና እምነት የበላይነት) ነበር።  ውሎ አድሮ ኃያል ሆኖ የኦሮሞን የየጁ ስርወ መንግስት በማሸነፍ ኢትዮጵያን አሁን ላለችበት ቅርፅ አንድ ማድረግ መጀመሩን ያሳያል ብሎ ልያታልሉን ይሞክረሉ።
አመዴ ሊባን እና አሊማ ማን ናቸው?
የኢትዮጵያን ታሪክ ጠንቅቆ የሚያውቅ ሰው በመሆናቸው ጥቂት የሚታወቁ ሰዎችን የሚያካትቱት የግጥሙ ቀጣይ ክፍሎች የታሪክ ማጣቀሻዎች የሚጀምሩበት ነው።  መጀመሪያ ላይ እንደተገለጸው እስራኤላውያን በግዞት ሳሉ ማንነታቸው እንደተገለሉ ተሰምቷቸው ነበር።  ሀጫሉ የወሎ ኦሮሞዎች ከማንነታቸውም ሆነ ከአጠቃላይ ኦሮሞ ማህበረሰብ ጋር ያደረጉትን ታሪካዊ እና ስልታዊ መለያየት ያስታውሳል።  ከዚያም ልጅቷን አብሯት እንድትሸሽ ለወሎ ህዝብ ከኦሮሞ ማህበረሰብ ጋር እንድትቀላቀል የተላለፈ መልእክት በሚመስል መልኩ ያግባባታል።
Fakkii Amadee Liiban
የ አመዴ ሊበን ምሳሌ
Tokkicha Abbaa Waaxoo 
ብቸኛው አባ ዋጦ
Walirraa Nu dhiiban
ሌለዩን ሞከሩ ፣ አረራቁን ተለየየን
  Foon tokko Anaaf atoo
   እኔና አንቺ አንድ ስጋ ዘመድ ነን።
አመዴ ሊባን፣ በፈረስ ስሙ ‘’Waaxoo”(ማለትም፣ አባ  ጀቦ ) የሊባን አመዴ ልጅ ነበር (ማለትም፣ አመደ ሊባን አመዴ)።  አባ ጀቦ በኢትዮጵያ የታሪክ አጻጻፍ ውስጥ ብዙ ጊዜ “አባ ዋጦ” ወይም “አባ  ዋቶ ” እየተባለ ይጠራል።  አያታቸው አመዴ በዘመነ መሳፍንት ጊዜ ኢማም እና በወሎ የወረ ሕበኖ( ሂመኖ)  ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነበሩ።  ወረ ሂማኖ በቀደሙት የግጥሞቹ ክፍሎች ላይም ተጠቅሶ እንደነበር ልብ ማለት ያስፈልጋል።  የወረ ሕበኖው  ኢማም አመዴ ፣ አሊ፣ ባሽር እና አሊማ(ሀሊማ)የሚባሉ አራት ልጆች ነበሯት። (በኋላ ስሟን ወደ መነን ቀይራለች።)  አሊማ በመጀመሪያ ያገባችው የየጁ ከደጃዝማች አሉላ ከራስ ጉግሳ የበኩር ልጅ ነበር።  ራስ ጉግሳ በጎጃም ፣ ወሎ ላስታ ፣ በግምደር (ጎንደር) ፣ የጁ ፣ ዋና ከተማው ደብረታቦር የመሰረተ ሐ.  በዘመነ መሳፍንት በ1802 ዓ.ም.
አሊማ አመዴ ሊበን ከራስ አሉላ (የመጀመሪያ ባሏ) ጋር አሊ አሉላ የተባለ ልጅ ወለደች እሱም በኋላ ራስ ሆኖ ቤገምደርን (ጎንደርን) አባቱ ሲሞት ከእናቱ ጋር ነገሰ (ሲል 2015)።  ባሏ የሞተባት እናቱ አሊማ አመዴ ሊባን ከጎንደር  መንግስት አጼ ዮሃንስ 3ኛ ጋር በድጋሚ ትዳር መሥርተው ስሟን መነን አምደ ሊባን ለውጣለች።  ስለዚህም በሁለተኛው ባለቤቷ በአፄ ዮሃንስ ሳልሳዊ በኩል ህጋዊነትን በመጠየቅ ኢተጌ የሚል ማዕረግ ይዛ የኢትዮጵያ ንግስት ሆነች።  በወቅቱ ጎንደር የፖለቲካ ማዕከል ነበረች;  ስለዚህ ከተማዋን የተቆጣጠረው ሁሉ እንደ ንጉሶች ንጉስ እና ከሌሎች መሪዎች የላቀ ተደርጎ ይታይ ነበር።  ብዙዎች የሚከራከሩት አጼ ዮሃንስ ሳልሳዊ ባለቤታቸው መነን (አሊማ) አመዴ ሊባን እና ልጃቸው ራስ አሊ አብዛኛውን ስልጣናቸውን በመጠቀማቸው ብቻ ምሳሌያዊ ነበሩ።
በ1839 የካሣ ኃይሉ ወንድም ክንፉ ሲሞት የቋራና የደምቢያ ወረዳዎች በኢቴጌ መነን (አሊማ) አመዴ ሊባን ተያዙ።  ይህም ካሳ በእሷ እና በእሷ የየጁ ኦሮሞ ገዥ ክፍል ላይ እንዲያምፅ አስተዋፅዖ አድርጓል።  በጎጃም ዙሪያ ጦር አሰባስቦ ብዙም ሳይቆይ ለእሷ እና ለባሏ ዙፋን ትልቅ ስጋት ሆነ።  ስለዚህም ራስ አሊ እና እናታቸው ኢቴጌ መነን (አሊማ) ሊባን አመዴ (ሲል፣ 2015) ያውቁ ነበር።
እቴጌ መነን (አሊማ) ሊባን አመዴ እሱን ለማሰር እና አመፁን ለማስቆም ሲል ካሳ የልጅ ልጇን ተዋበች አሊ አሉላ ጉግሳን (የራስ አሊ ልጅ) እንዲያገባ ዝግጅት አደረገ።  ናራስንጋ እንዲህ ሲል ጽፏል፡- “እንደ ንጉሠ ነገሥታዊ አማች፣ ካሳ የቋራ ገዥነትን በደጃዝማች ማዕረግ ተቀብሏል፣” ከጋብቻ በኋላ።  ይህ ስምምነት የተካሄደው በ 1840 ዎቹ መጀመሪያ ላይ ነው.  ሆኖም የካሳ ስምምነቱ ለአጭር ጊዜ ነበር።  ካሳ በ 1848 ዓ.ም የደምቢያ ከተማ እና ደብረ ታቦር (የአማቹን ዋና ከተማ) የአማቶቹን ጦር በተሳካ ሁኔታ በማሸነፍ ዘምቷል (ሲል 2015)።  በተጨማሪም በ1848-1854 ዓ.ም ካሳ ኃይሉ እቴጌ መነን (አሊማ)፣ ራስ አሊን እና አጋሮቻቸውን በተለያዩ ጦርነቶች በማሸነፍ በመጨረሻ በዋና ከተማው ጎንደር የንጉሠ ነገሥቱን ዙፋን ያዙ።  በነሐሴ 1854 ዓ.ም ካሳ በኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ቡራኬ እራሱን የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት (አጼ) 2ኛ ቴዎድሮስን አወጀ።  እንዲሁም ከተዋበች አሊ አሉላ ጉግሳ ጋር ትዳራቸውን ቀድሰዋል፣ ባለቤታቸውም የኢትዮጵያ ንግስት እትጌ ተዋበች አሊ ሆነዋል።  ይህ በይፋ ያበቃው ዘመነ መሳፍንት በአቢሲኒያ ግዛት ውስጥ የነበረው የኦሮሞ የፖለቲካ የበላይነት ዘመን (Sil, 2015) ነው።
ሃጫሉ በዘፈኑ “ otuu an siif jiruu ormaaf soddaa hin taatu” ትርጉሙ “እኔ እያለሁልሽ ለ ባድያ  አማች አትሆኝም” ሲል ከላይ የተጠቀሰውን ታሪክ ሌላ ዋቢ አድርጓል።  ይህ የሚያመለክተው እቴጌ መነን (አሊማ) በቴዎድሮስ እና ተዋበች መካከል የተደረገው ጋብቻ የየጁ ኦሮሞ ገዥ መደብ እንዲወድቅ ያደረገው ጅልነቷ ወይም ስህተት ነበር።  ተዋበች በባለቤቷ እቅድ ውስጥ ሙሉ በሙሉ ተጠምዳ ቤተሰቧን እና ህዝቦቿን ከ1855 ዓ.ም በኋላ በመርሳቷ ይህ እውነት ይመስላል።  በዚህ ክህደት ምክንያት ሃጫሉ በዙሪያዋ እስካለ ድረስ ለሴት ልጅ ("kullee") ተመሳሳይ ስህተት እንደማትሰራ ቃል ገብታለች።  እዚህ ላይ ልብ ልንል የሚገባን ሀጫሉ በአብዛኛው የስራ ዘመናቸው በአማራ ክልል የወሎ ኦሮሞዎች ላይ የሚደርሰውን ጭቆና በመቃወም ለመብታቸው አጥብቀው ሲሟገት ነበር።
Gowwummaan Alimaa
የ አሊማ(ሀሊማ) ሞኝነት
Karra foddaan baatu
በመስኮት ይውጣ
Osoo An siif jiru ormaaf soddaan taatu
እኔ እየለሁልሽ፣ ለ ሌለ (ባደ) አማች አትሆኝም።
አሊማ/ሀሊማ/ ተንኮለኛ ነበረች ፣ አልያም ስህተት ሰርታለች ስህተቷን መድገም የለብንም።
ከእኔ ጋር እንደምትሆን ቃል ግብልኝ፣ ሌሎች እንግዶች/ባደዎች/ ናቸውና።
እኔ ግን ወደ አንቺ ቅርብ ነኝ ይላል ።
አጼ ቴዎድሮስ ስልጣን ከያዘ በኋላ ከወሰዱት እርምጃ አንዱ የተለያዩ መሳፍንቶችን እና መኳንንቶችን በተለይም የወሎ ኦሮሞዎችን ሲዋጉ እና ስያስገድሉ ነበር።  ይህ የሆነው ኢትዮጵያን በአንድ ንጉሠ ነገሥታዊ ሥልጣን ሥር አንድ ለማድረግ ከሱ
አመለካከት ጋር ነው። 
የየጁ ኦሮሞዎች (መቅደላ፣ ሄበኖ እና ቆራብ) ወደተያዙበት ምድር ዘልቆ በመግባት ንብረታቸውን ወሰደ።  ከዚህ በተጨማሪ ስልጣን የለቀቁትን ገዥዎች አስሮ ገደለ።  እ.ኤ.አ. በ1855 ዓ.ም “የመቅደላን የማይበገር ኮረብታ ምሽግ (አምባ መቅደላ ከባህር ጠለል በላይ 9000 ጫማ ከፍታ ላይ ይገኛል ወሎ ድንበር ላይ በምትገኘው በወረ ሂበኖ( ሂመኖ) አውራጃ ከጎንደር 180 ማይል ርቀት ላይ) መስከረም 12 ቀን ያዘ እና አደረገው።  ግምጃ ቤቱ፣ የመከላከያ ምሽጉ እና አስፈላጊ ለሆኑ የፖለቲካ እስረኞች እስር ቤት” (Sil, 2015)  በተጨማሪም ቴዎድሮስ ከየጁ ወሎ ኦሮሞዎች በእሱ ላይ ሊነሳ የሚችለውን ማንኛውንም የአመጽ ዘር በማፈን መቅደላን እስር ቤትና ዋና ከተማ አድርጎታል።  ሂበኖ እና ቆራብ በዋነኛነት በኦሮሞዎች ከተያዙት ወረዳዎች ጥቂቶቹ ናቸው።  ይሁን እንጂ ዛሬ ኦሮሞዎች በእነዚህ አካባቢዎች ዙሪያ ባህሉና፣ማንነቱ፣ሀይማኖቱ  ጠፍቷል።
  ሀጫሉ ይህንን ታሪክ በታሪክ እንዲህ ያስታውሳል።
Hiibanoof maqdalaa
ሂበኖና መቅደላ
Korabidhaan Sadii
ኮረቢጋ ሶስት
An sifudhee gala
እኔ ወስጄሽ እገበላሁ
Kottu na wajjiin badi
ነይ አብረሽኝ ጥፊ እንሂድ
!ምናልባት ወደ ወረ ሂበኖ፣ አብረሽኝ ወደ መቅደላ፣
ወይ ወደ ኮራብ፣  የአባቶችሽ ቅርስ።
እባካችሁ ከእኔ ጋር አምጧት።
የ"ሰለሞናዊ ስርወ መንግስት" ገዥ መደብ የፖለቲካ ሊቅ ውህደት ነበር።  በ19ኛውና በ20ኛው መቶ ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ላይ ዳግማዊ አፄ ምኒልክ ከሰሜን ደጋማ ቦታዎች ወደ መካከለኛው፣ ደቡብ፣ ምስራቅና ምዕራብ አቅጣጫዎች የግዛት መስፋፋትን በመጀመር የአሁኗን ኢትዮጵያን መስርተዋል።  ይህን መስፋፋት ተከትሎ በ"ሰለሞናዊው ስርወ መንግስት" የተገዙት የኢትዮጵያ ገዥዎች በተለይም አጼ ሃይለስላሴ ኦሮሞዎችን እና ሌሎች ብሄረሰቦችን እራሳቸውን እና ብሄረሰባቸውን ከሌሎች የበላይ እንደሆኑ አድርገው ስለሚቆጥሩ የተለያዩ የመዋሃድ ስልቶችን ተጠቅመዋል።  ይህንን አስመልክቶ የታሪክ ምሁሩ ኮሊን ዳርች እንዲህ ሲሉ ጽፈዋል፡- “አማራዎች የአካባቢ ኦሮሞዎችን በቀላሉ ያጠፏቸዋል ወይም አንዳንዴም ያዋህዷቸዋል።  የተዋሃዱ ኦሮሞዎች የአማርኛ ስሞችን ያዙ፣ አማረኛን ተጠቀሙ፣ ኦርቶዶክስ ክርስትናን ተቀብለዋል፣ የአማራን ባህላዊ እሴቶች ያዙ” (ዳርች፣ 1977)።
በአጠቃላይ ስርዓቱ በመንግስት ቢሮክራሲ ውስጥ ተቀጥረው በትምህርት ቤት መመዝገብን በተመለከተ አማርኛ ተናጋሪዎችን እና የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮችን ከማናቸውም የህብረተሰብ ክፍሎች የበለጠ ተመራጭ አድርጓል።  በተጨማሪም የከተሞችና የአከባቢን ተወላጆች የኦሮምኛ ስሞች ወደ አቢሲኒያ ቋንቋ፣ እሴት፣ ባህል እና የአኗኗር ዘይቤ በሚያንፀባርቁ ስሞች ተለውጠዋል።  ይህ ሆን ተብሎ የተፈፀመው የአቢሲኒያ ባህል የበላይነትን ለማረጋገጥ እና እንደ ኦሮሞ ያሉ  ህዝቦችን  ማንነታቸውን ቀስ በቀስ ለማጥፋት ነው።  በመሆኑም “ቢሾፍቱ” ወደ “ደብረዘይት”፣ “ፊንፊኔ” ወደ “አዲስ አበባ”፣ “ባቱ” ወደ “ዝዋይ”፣ “ዲሴ” ወደ “ደሴ” ወዘተ... በ “ኩሌ” ተባለ።  ኩ”፣ ሃጫሉ ይህንን በኦሮሞዎች እና በማንነታቸው ላይ የተፈፀመውን ኢፍትሃዊ እና ስርአታዊ ኢፍትሃዊ ድርጊት ያስታውሳል እና በምሳሌ ይጠቅሳል።
Deesseen Dasee taatee
ዴሴ ደሴ ሆነች
Magariituun Dirree
ለምለምቷ  ምድር
Dirre itti wal ariitu Faradooon  maariyye
የማርዬ ፈረስ የሚጫወቱት
Keessa qaxxamurree dalantaan darbine
በደለብታ ውስጥ አልፈን
Kamiseetti buunee sidaamee sirbina
ከሚሴ ላይ ወርደን ሲዳሜ እንጨፍረለን።
Deessee had become Dessie.
ከላይ በተጠቀሰው ሁኔታ ደላንታ እና ካሚሴ ከዋና ከተማዋ ከፊንፊኔ ወደ ደሴ እና ሰሜናዊ የኢትዮጵያ ክፍል (ማለትም የትግራይ ክልል) በሚያደርሰው ዋና እና ምቹ መስመር (ኢንተርስቴት) ላይ የሚገኙ ታዋቂ ከተሞች ናቸው።  በተጨማሪም ብዙ ጊዜ እንደ ማረፊያ ቦታ ወይም ተጓዦች ስለ ወሎ ባህልና አኗኗር ለማወቅ ከአካባቢው ሕዝብ ጋር የሚገናኙበት የመማሪያ ቦታ ሆነው ያገለግላሉ።
ምናልባት የ“ኩሌ ኮ” ምርጥ ክፍል የሆነው ሃጫሉ በሟች ታደሰ አለሙ የተተረጎመው አንጋፋ የወሎ ዘፈን በሚቀጥሉት የዘፈኑ ክፍሎች “ኤሪኩም” በሚል ርዕስ ያቀረበው ነው።
Qabii qabii qabiika
ያ ዝ ፣ያዝ  እንጂ(3)
Taphii Taphiika
ተጫወቺ ፣ተጫወቺ 
Qabii qabii qabiika
ኑ ፣ እንጨፍር!  እንደንስ!  እንደንስ!
በወሎ ኦሮሞ ገዢዎች እና በዳግማዊ አጼ ቴዎድሮስ መካከል በነበረው ታሪካዊ የጥላቻ ግንኙነት እና መስተጋብር ምክንያት ዳግማዊ ቴዎድሮስ በስልጣን ዘመናቸው የወሎን ክልል በግዳጅ ለማካተት ሞክረዋል።  ነገር ግን ከወሎ ኦሮሞዎች በተለይም በንግስት ወርቂቱ ወዳጆ መሪነት ጠንካራ ተቃውሞ ገጥሞት ነበር።  ይህ ተቃውሞ ከ10 አመታት በላይ እንደቆየ ብዙ የታሪክ ተመራማሪዎች ይገምታሉ፤ በዚህ ወቅት ቴዎድሮስ በወሎ ኦሮሞዎች ላይ የበቀል ዘመቻ የከፈተበት የምስራቅ ወሎ ክልልን በማውደም፣ በማቃጠል እና በመዝረፍ ነው።  ነገር ግን እሳቸውም በ1868 ዓ.ም በመቅደላ ተራራ ምሽግ ውስጥ የኦሮሞ እስረኛ ሆነው እራሳቸውን በማጥፋታቸው ምክንያት በንግስት ወርቂቱ ተቃውሞ ተውጠው ነበር።  የኢትዮጵያ መንግስት ትርክት እና የታሪክ አጻጻፍ እውነተኝነቱን አለመቀበል ዋናው ምክንያት እራሱን ያጠፋበት ምክንያት ከኦሮሞ ንግሥት ወርቂቱ ማምለጡ ስለማይቻል ሳይሆን እሱ አልፈለገም በሚለው ግምት ላይ አጽንዖት ይሰጣል። እውነታው ግን በ እሷ ጦር እጅ መገደሉ ነው።  እንደ ምርኮኛ ንጉስ በእንግሊዝ እጅ መውደቅ።  ብዙውን ጊዜ የኦሮሞን ታሪካዊ ክብር ከሚዘነጉ የኢትዮጵያ ማህደር እና የታሪክ አጻጻፍ በተቃራኒ ሃጫሉ የንግሥት ወርቁቱ ጀግንነት በ“ኩሌ ኩ” ሁለተኛ ስንኝ አምኗል።
Bareedina keessaan Gootummaa ishee arge yommuu koraaf baatu.
በቁንጅናዋ  ውስጥ፣  ጀግንነቷን አየሁ ፣ ለጫውታ  ስትወጣ።
Goota  sanyii gootaa
ጀግና የጀግና ዘር 
gadameessa abbaakee yaa sanyii warqituu
ወደ አባቶችሽ የወጣሽ፣ የወርቂቱ ዘር የሆንሸ ....
Si daangaan jaalalaa 
አንቺ ነሽ የፍቀር  ድንበር!
Sii daangaa gootuummaa
አንቺ ነሽ፣  የጀግንነት ጥግ ድንበር
lubbuun koo sifeetu!
ነብሴም፣  ልቤም  የምፈልግሽ የምወድሽ
Giftii Warra Yejjuu,
የየጁዋ ንግስት
giiftii warra baabboo
የወረባቦዋ ንግስት
maaliif  kan koo hin taatu?
ለምን የኔ አትሆኝም?

ወረ ሂበኖ፣ወረ የጁ እና ወራ ባቦ በ16ኛ እና  በ18ኛው፣ በ19ኛው እና በ20ኛው መቶ ክፍለ ዘመን በፊትና  መጀመሪያ ላይ የነበሩ ሌሎች የኦሮሞ ነገስታቶች ናቸው።  ነገር ግን ዛሬ በወሎ ዞን ውስጥ የሩብ/አካባቢ  ብቻ ናቸው የቀሩት።
በማጠቃለያው ኩሌ ኮ በእርግጥም ቀናት እያለፉ ሲሄዱ ጠቃሚ የሚመስል ልዩ ዘፈን ነው፣ ይህም ለሙዚቃ እና ለታሪክ ወዳዶች ይበልጥ ማራኪ ያደርገዋል።  እነዚህ የግጥም ግጥሞች በመላው አለም በኦሮሞ ተወላጆች ዘንድ መወደዳቸውና መደሰት ብቻ ሳይሆን በኢትዮጵያ ውስጥ የተዘነጉ ክልሎችን ታሪክ የሚያመላክቱ እና የሚያበሩ ናቸው።  ነገር ግን በጣም የሚጠቀስበት ዓላማ ኦሮሞዎች በኢትዮጵያ መዛግብትና ታሪክ አጻጻፍ ውስጥ ብዙ ጊዜ የሚቦረሽሩትን፣ ችላ የተባሉትን እና/ወይም ቦታን የተነፈጉትን ታሪካቸውን በከፊል እንዲማሩ ማስቻል ነው።
ዋቢዎች
& ISLAM NINTEENTH CENTURY IN WALLO,LOCAL DYNASTY IN WALLO,
WALLO THE DEMOGRAPHIC&
HISTORICAL SETTING. Books)
By Hussen Ahmed .
አሰፋ፣ ጄ.  ጆርናል ኦፍ ኦሮሞስ ጥናቶች፣ 6(1/2)።
Sil, N. (2015) ቴዎድሮስ እና ቲፐስ ከኢምፔሪያሊስት ብሪታንያ ጋር ተዋጊ ሆነው፡ የንፅፅር ጥናት።  የእስያ እና የአፍሪካ ጥናቶች, 24 (1).
DARCH, C. (1977).  የአማራ ክልል መነሳት።  የአፍሪካ ሪቪው፡ የአፍሪካ ፖለቲካ፣ ልማት እና ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ጆርናል፣ 7(3/4)፣ 106–109.
ጥበቡ፣ ቲ.ኢትዮጵያ በአስራ ዘጠነኛው ክፍለ ዘመን።  የአፍሪካ ታሪክ ኦክስፎርድ ምርምር ኢንሳይክሎፔዲያ.
መላኩ፣ ኤም. (2019)  የወሎ ጠቅላይ ግዛት የማህበራዊ እና ፖለቲካዊ ታሪክ በኢትዮጵያ: 1769-1916.  ፒኤች.ዲ.  የምዕራብ ኬፕ ዩኒቨርሲቲ.
ዘውዴ፣ ቢ.(1997)  የኢትዮጵያ ጥናት ጆርናል፣ 30(2)፣ 89–95
ሀሰን፣ ኤም.፣ እና ሃይዋርድ፣ አር. (1980)።  የቋንቋ ማስረጃ በኦሮሞ ታሪክ ገጽታ፡ ግላይድስን የሚያካትቱ አንዳንድ ፈጠራዎች።  የሰሜን ምስራቅ አፍሪካ ጥናቶች፣2(2)፣ 53–63
ፖሉሃ፣ ኢ.፣ እና ፈለቀ፣ ኢ.(2016)  ከሳጥን ውጪ ማሰብ፡ ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ እና ልማት ድርሰቶች።
ሃሴን, ኤም (2015).  የአባ ባሕሬ ዜናሁ ለጋላ እና በ1603-1604 ዓ.ም. በ 1603-1604 በአፄ ዘ-ድንግል በኦሮሞዎች ላይ ባደረገው ጦርነት ላይ ያሳደረው ተጽእኖ።  የኢትዮጵያ ኦሮሞ እና ክርስቲያን መንግሥት፡ 1300–1700 (ገጽ 222–258)።  Woodbridge, Suffolk;  ሮቸስተር፣ ኒው ዮርክ፡ ቦይደል እና ቢራ
ሂነው, ዲ. (2012).  የ Odaa ታሪካዊ ጠቀሜታዎች ከዋላቡ ጋር ልዩ ማጣቀሻ።  ሳይንስ, ቴክኖሎጂ እና ጥበባት ምርምር ጆርናል.
Yates, B. (2010).  በዳጋ ውስጥ መግባባት፡ የአካባቢ ድርድር በአማራ/ኦሮሞ ግንኙነት።  ዓለም አቀፍ የኢትዮጵያ ጥናቶች ጆርናል፣5(2)፣ 91–113።
ዘውዴ፣ ባህሩ  የዘመናዊቷ ኢትዮጵያ ታሪክ 1855-1991 (1993)።  2ኛ ኢድ.  አቴንስ: ኦሃዮ ዩኒቨርሲቲ ፕሬስ.
   https://t.me/Oromo_geography
Website:-https://mikysultan.blogspot.com


Wednesday, March 27, 2024

Seenaa mooticha walloo Amadee muhammad Alii

 Mootii  AmadeeKolaasee" enyu?
Maqaan isaa Amadee muhammad Ali Godana Babbooti.

★By Miky Sultan Barento★
--------------------------------★-------------------------------------------
Akka barreessaan seenaa Brielle barreessetti; Amade waggoota digdamii shan Aangoo irra akka ture dubbata.
Akkuma bara bulchiinsa Abbootii  isa duraa, kan Amadee muhammad  illee kan sochii guddaa qabu ture sababiin isaas bulchiinsa Warra Himano daran babal’achuu isaa waan argeef.  Karoora abbaa isaa kan naannoo guddifachuu aanaalee  biroos domeenii isaa keessatti hammachuudhaan kan xumure Amadē Muhammad Ali ture. 
Imaammni  inni hundeesse hanga kibbaatti, hanga laga Wanchit fi Jaamaā fi  dhihaatti , hanga Abbāy babal’ate.  Bahaan bulchitoonni Garfăa fi Qaalluu gooftummaa isaa ol’aanaa beekamtii kennan.  Kaabaan yeroodhaaf Dawunt fi Dalāntā qabate.  Bara 1798tti magaalaa guddoo impaayera Gondar illee yeroo adda addaa lama qabachuu danda'ee, kaadhimamaa mataa isaa teessoo irra kaa'uu danda'eera.

Imala gara Gondaritti godhameef waraanni isaa kutaa afuriitti qoodame: inni jalqabaa "Birillee Ergoo" jalatti kan loltoota Sāyent, 'Alī Bēt fi Abbay Bēt irraa ajaju ture.
Inni lammataa Billee  'Aliin durfamu loltoota Laga Amboo, Laga Gooraa, Warra Iluu, Jāammāa fi Booranaa irraa kan of keessaa qabu ture.
  Inni sadaffaan indiris Booruu [Idrīs] Boru jalatti warra Qaalluu fi Riqqee irraa dhufan dursee yoo ta’u,
  Inni afraffaan ammoo ajajaa Maariyyee jala kan ture yoo ta’u loltoota Tahuladarē, Warra Abbichu [Bacho], Warra Waayyuu, Warra Tāyyaa fi Warra Baabboo irraa dhufan of keessaa qaba ture. 
Akkasitti "Amadēe Kolaāseē" loltoota angafoota gurguddoo yeroo sanaa hunda sochoosuu danda'eera kunis dhiibbaa fi humna isaaf ragaadha.
Akka duudha naannoo sanaatti, Amadeen waamichi kadhannaa sirna Islaamaa masaraa masaraawwan Gondar keessaa tokko irraa akka mallattoo injifannoo magaalattii seenuu isaati muullise, tarii immoo  amantii isaa cimsuuf akka ta’u godheera. 
Duudhaan walfakkaataan kun Amadēen , Baatoon dirqiin gara Kiristaanummaatti jijjiiramuu isaa haaloo ba’uuf jecha imala kana kan fudhate ta’uu isaas ni ibsa. 
Abir;  akka barreessetti Amadēen  Abbootii waraanaa Gondar fi bulchiinsa giddu galeessaa waliin gamtaadhaan Gondar qabate.

Amadeen akkuma abbaa isaa walloo keessatti ejjennoo Islaamaa cimsuuf kutannoo qaba ture.  Aangoo dhaalaa isaa seera qabeessa gochuu fi qulqulleessuuf jecha hayyama barreeffamaa" Makka" irraa argate kan inni fi sanyiiwwan isaa maqaa kabajaa "imaamaa" akka fudhatan hayyamu ta’uun isaa ni amanama.

Amadeen bara 1803 fincila bulchitoota Laga Hidhaa fi Laga Goraa waliin hoogganamu bakka Yelal/(Ilaalaa) jedhamutti waldhabdee godhameen lafa qabsiisuuf osoo yaaluu du'e.


ጀግና አመዴ ኮላሴ( Amade Kolase) የወሎ ኦሮሞ ወረ ሂማኖ መሪ "ማመዶች" ማነው?

ጀግና አመዴ ኮላሴ( Amade Kolase) የወሎ ኦሮሞ ወረ ሂማኖ  መሪ "ማመዶች"  ማነው?

ጎንደርን ተቆጣጥሮ በ ጎንደር  የድል አዛን ያስደረገ
አመዴ  ሙሐመድ አሊ ጎዳና ባቦ ይባላል።
የጎንደር ፉከረ ቀረርቶ ያስነፈሳት የቆነጠጣት መሪ
★By Miky Sultan Barento★
---------------------------------- -------------------------------------------
የታሪክ ፅሃፊ ብሬሊ(Brelli; ) እንደፃፈው;   አመዴ ሙሀመድ አሊ ኮላሴ በስልጣን ላይ ለሃያ አምስት አመታት እንደቆየ ይናገራል።
ልክ እንደ ቀደሞቹ አባቶቹ  የግዛት ዘመን፣ የወረ ሂማኖ " ማመዶች"  አገዛዝ ተጨማሪ መስፋፋትን ስመለከት አመዴ ኮላሴ ጀግና  ንቁ መሪ  ነበር ብሏል።
 
በእሱ ግዛት ውስጥ የነበሩ ሌሎች ወረዳዎችን በማካተት የአባቱ የወሎ መሬት የነበሩት፣ በሰለሞናዊ ተወስዶ  የነበሩ ፣ በጀግንነት ዘምቶ  ያስመለሰና  መልሶ  እቅዱን  ያጠናቀቀው ጀግና የጦር መሪ አመዴ መሀመድ አሊ ነበረ።
አመዴ የመሰረተው ፖሊሲ እስከ ደቡብ፣ እስከ ዋንቺት እና ጃማ ወንዞች እና ወደ ምዕራብ፣ እስከ አባይ ቤት  ድረስ ይዘልቃል።  በምስራቅ የገርፋ እና የቃሉ ገዥዎች የበላይ የሆነውን በ እሱ ስር አድርጎ ነበረ፣ ሰሜኑን  ዳውንት እና ዳላንታን ​​።
እ.ኤ.አ. በ1798 የጎንደርን የንጉሠ ነገሥት ዋና ከተማን በሁለት የተለያዩ አጋጣሚዎች በጀግንነት በመያዝ የራሱን እጩ በዙፋን ላይ አስቀምጧል።

ወደ ጎንደር ለሚደረገው ጉዞ ሠራዊቱ በአራት ተከፍሎ ነበር፡
የመጀመርያው  በ‹ኢርጎ ብርጌድ› ሥር ሆኖ ከሣይንት፣ አሊ ቤት እና አባይ ቤት ጦር አዛዥ አድርጎ አዘመተ።

ሁለተኛው በ ቢሊ አሊ የሚመራው ከለገ አምቦ ወንዝ፣ ከለገ ጎራ ወንዝ፣ ከኢሉ፣ ከጃማ እና ከቦረና የተውጣጡ ወታደሮችን ያቀፈ ነበር።

ሦስተኛው በቦሩ [ኢድሪስ] ቦሩ  የሚመራው ኢንድሪስ ነው ከቃሉ እና ከ ደዌ ሪቄ የነበሩት ጋ አዘመተ።

   አራተኛው በማሪዬ ትዕዛዝ ሥር የነበረ ሲሆን ከታሁላዳሬ፣ ከአቢቹ [ባቾ]፣ ከዋዩ፣ ከታያ እና ከባቦ ወታደሮችን ያቀፈና በ አንድነት የዘመተ ነበር።

ስለዚህም "አመዴ  ኮላሴ" በጊዜው የነበሩትን ታላላቅ አለቆች ወታደሮችን ሁሉ ማሰባሰብ የቻለና ጀግና የጦር መሪ የነበረ፣ ይህም የእሱን ተጽዕኖ እና ሃይል የሚያሳይ ነበረ።
  በአካባቢው ባህል መሰረት አመዴ  ወደ ከተማዋ ወደ ጎንደር ስገበ  በድል አድራጊነት መግባቱን እና ምናልባትም እምነቱን ለማጠናከር ከጎንደር ግምብ ውስጥ አንዱ ከሆነው የእስልምና ስርአት የፀሎት ጥሪ ( አዛን) አድርጓል።
ተመሳሳይ ወግ አመዴን ፣  ኢማም ባቶ የምባል ንጉስ ፣ በግዳጅ ወደ ክርስትና በ ሰለሞናዊ ንጉስ መሪዎች  በመመለሱ አመዴ ያንን ለመመለስ ትግሉን  አድርጓል።
  Aber;  አመዴ ጎንደርን ከጎንደር(ቅማንቶች)  የጦር አበጋዞች እና ከማእከላዊ አስተዳደር ጋር በመተባበር ድል እንደ እደረገ  ጽፏል።

  አመዴ ኮላሴ ልክ እንደ አባቱ በወሎ  የእስልምናን አቋም ለማጠናከር ቆርጦ የታገለ መሪ ነበር። 
የኢማምነት የዘር ውርስ ሥልጣኑን ሕጋዊ ለማድረግ እና ግልጽ ለማድረግ ከ"መካ" የጽሑፍ ፈቃድ አግኝቷል ተብሎ ይታመናል, እሱ እና ዘሮቻቸው "ኢማም" የሚለውን የክብር ማዕረግ እንዲይዙ ያስችላቸዋል።

ጀግና አመዴ ኮላሴ በ 1803 ከለገ  ሂዳ  እና ከለገ ጎረ  አለቆች ጋር በይላል(ኢላል)  በተፈጠረ ግጭት ለማቆም ሲሞክር ሞተ።

https://t.me/Oromo_geography

Website:-https://mikysultan.blogspot.com/

The Imamate of Warra Himano
Islam  and local dynasty in wallo
; Hussen Ahmed) Book


Seenaa mooticha walloo liban Amade (Abba jirru)

Gooticha  Liban Amade( Abbaa jirruu)

Jaarraa Amaarri of tuulaa turte sanitti gondariin dhuunfatee goota sagalee injifannoo mana mootummaa gondar keessat Azaan goosise Amadee Liiban ture.
★by Miky Sultan Barento★
------------------------------------★---------------------------------------
Liban Amadee ,  (b. 1815)  giiftii Yajjuu  fi , obboleessa isaa, 'Abdallah, fi miseensota maatii " Mammadoch" biroo dabalatee morkattoota imaamaatti himatan, akka muudaman gochuudhaan bulchiinsa isaa eebbise.
Masaraawwan Maqdalaa fi Legot jedhaman qabate .  Liban sana booda Laga Hidhaa fi Aanaalee ollaa qabate lafa abbaa isaa ture kan warri nafxanyaa salamoon ofiin jedhan fudhatan duulee gootummaan deebise.  Nama "hokkaraa fi haaloo ba'u" ta'ee waggoota torba walitti aansuun aanaalee abbaa isaa irratti fincilan of jala galche  jedhamee ibsameera.

Maqaa "imaamaa" erga fudhatee booda, babal’inaafi babal’ina Islaamaa dammaqinaan jajjabeesse.  Quuqamni amantii isaa, manneen amantaa naannoo sanaa tokko tokko  gara masjiidaatti akka jijjiiru isa taasiseera jedhameera.  Dhugaa dubbachuuf, hawaasa Kiristaanaa naannoo sanaa gara Islaamummaatti jijjiiruuf duula geggeessaa osoo jiruu du'e jedha barreessaan seenaa yeroo sanaa."

Liiban ilmaan sadii: Amadē Alii (Abbaa Mujjaa), kan isa booda bu’e, fi  ‘Alii (Abbaa Bullaa) fi Bashir waliin  ture.

Ilma Liiban Amadee, Amade Liban;
Amade Liban, akka barreessaan  Krapf jedhutti, Kiristaanota Warra Himano baay’inaan gara islaamaatti  jijjiire jedha.
Imaltuun Faransaay, Antoine d' Abbadie, obboleessi Arnauld, Amadeen kaaba Itoophiyaa dhuunfachuu fi jijjiiruuf tumsa  barbaade Muhammad 'Alii nama masrii waliin dhoksaadhaan wal qunnamtii qabaachuun shakkamee ture jedha.

Amadee Ali   dargaggeessa Raas 'Alii 2ffaa Yajju bakka bu'uun mana maree bulchiinsa mootummaa hogganaa ture.  Amade Liban bara 1838tti kan du'e yoo ta'u, Liban kan xiiqii Islaamummaa isaatiin beekamaa fi akka ittisaa Islaamummaatti ilaalama ture: "Muhammado" jedhamuun bakka bu'e.

Liiban bulchaa hawwii guddaa qabu yoo ta'u, osoo bulchaa dhalootaa Warra Himano hin fudhatiin durallee, duula  naannolee ollaa irratti hirmaatee ture.  Caamsaa 1799tti duula  hidhannoo "Gaayint" keessatti geggeessefi lolchiisaa cimaa injifannoo irraan injifannoo gaggeessaa tureef   kan manneen amantaa  dawoo godhatanii of tuulaa turan seeratti galchee ture jedhama.

  Bara 1805 gara Maqēt Laastaatti imala eegale waggaa sadii booda Raas Walda Sellase kan Endarta, Tegray, Yajju irratti yeroo duule, isaa fi Gojii bulchaa Yajju gidduutti nagaa buusuuf gidduu seene.      Liiban humna waraanaa guddaa kan tilmaamaman namoota 10,000 ta’an kan hidhannoo  musket hidhate akka qabu kan amanamu yoo ta’u, naannoon isaa baay’ee bal’aa ture, keessumaa erga "Dawunt" fudhatee booda.

Bara 1841 Liiban ajaja Raas 'Alii Alulaatiin aangoo irraa buqqifamee bulchiinsi walloo dhaalaa abbaa Muhaammad 'Alii kan boodarra Kiristaanummaa fudhachuuf ture 'Alii Liiban'f kenname.  Yeroon Liiban kufaatii booda ture dorgommii sanyii Abbaa Jirruu Liiban gidduutti uumameen kan beekamu yoo ta’u, kunis hamma Tewodroos II bara 1855 aangootti dhufutti itti fufe.
https://t.me/Oromo_geography

Website:-https://mikysultan.blogspot.com/



Seenaa mooticha walloo muhammad Ali Godana

MUHAMAD ALI GODANA  (ABBA JABOO)
Mooticha oromoo walloo;  Ali as Abba Jebo, "(his traditional "horse name")
★BY MIKY SULTAN BARENTO★
-------------------------------------★--------------------------------------
Bara bulchiinsa Muhammad 'Alii Abba jaboo (r. ca. 1771-85), ali akka Abbaa Jaboo ("Aba jebo maqaa fardaa")

Maqaan isaa muhammad Ali godaanati.
Caalaatti babal'achuu domeenii
"Mammadoch" fi cimsuu Islaamummaa irratti jabaa fi qabsaayaa mooticha oromoo walloo  warra himanoo keessaa isa jabaa beekamaa  ture.
Muhaammad Ali Abbaa jaboo mootii qaroo fi hawwii guddaa,  humna guddaa qabuu fi Warra Himano keessatti ijjennoo isaa gootummaadhan  hundeesseedha.
Seenaa walloo  keessatti yaaliin oromoota walloo gosa  isa jalqabaatif, angafoota,gosoota  xixiqqoo Oromoo adda addaa aangoo giddu galeessaa isaa jala galchuuf godhee  milkaa’eedha. 

Kanaafuu, sochiin isaa waggoota dhibba darbaniif Walloo keessatti kan ture , aanaa fi waraana adda addaa keessaa bahee ida’amuu siyaasaa naannoo raawwachuuf akka shaakalaatti fudhatamuu kan danda’udha.

Kaayyoon akkasii galma ga’uuf malawwan maal turan?  Maddoota amma jiran keessatti odeeffannoon caasaa siyaasaa fi hawaasummaa keessoo hawaasa yeroo sanaa irratti, akkasumas qabeenya namaa fi meeshaa sirna mootummaa biratti argamu irratti ifa darbachuu danda’u hin jiru. 
Haa ta’u malee, duudhaawwan keessatti waa’ee amala Muhaammad ‘Alii fi bu’aa ba’ii inni galmeesse lamaan isaanii iyyuu faffaca’ee kan ibsu irraa, karaalee inni milkaa’inaan amanamummaa hordoftoota ofii fi deeggarsa namoota beekamoo amantii Musliimaa galmaan ga’uuf itti sochoosan suuraan ifa ta’e ni mul’ata  guddina naannoo fi siyaasaa akka jabaa ture muullisa.

Tokkoffaa, humni waraanaa isaa jalqaba irratti xiqqaa ta’e, loltoota muslimaa baay’ee  ta’an kanneen Ajajaan  isaanii, Doorii murtaa’aa, ilma ilma Raas Wadaajee, Gondar irratti muudamaa  isaa dhumaa erga dhiisanii booda humna muhammad Ali Abbaa jabootti  makamuun akka ta’e kan walqabatudha, sababni isaas
kan waraanni gondar turte  "of tuulummaa fi araada" turte jedhame."
(of his alleged "haughtiness and avarice".") Kutaan kun hamma dhiibbaa guddachaa dhufe Muhammad 'Alī agarsiisa sababiin isaas, haala tasgabbii hin qabne (Zamana Masafent) jabana  mootuwwan oromoota walloo  jalqabaa (bara abbaa waraanaa) keessatti, loltoonni qabeenya amanamummaa fi render isaanii jijjiiruuf amala qaban  tajaajila waraanaa isaanii gooftaa naannoo cimaa duula babal’ina itti fufsiisuu fi boojuu fi lafa badhaadhaa baay’ee isaaniif badhaasuu danda’u fakkaata  ejjennoo isaa cimsuu fi waraana Emperor Takla Giyorgis rakkisuu, akkasumas yeroo duula tilmaamame irraa gara Shawaatti deebi’u haleellaa deebi’aa banuuf.
Kanaaf Muhaammad 'Aliin sadarkaa olaanaatti ol bahuun isaa haala guddina bal'aa naannoo Walloo ilaallatu keessa kaa'amuu danda'a: imala mootichi bara 1782-83tti fudhate kan Walloo fi Wuchalee bitachuuf kaayyeffate.
  Emperor kun Wadla warra himano keessa hiriiree Batto, angafa Oromoo Wuchalee fi ilma Muhammad 'Alī kan achitti dhiisee itti gaafatamaa Warra Himano fi Maqdala ta'uuf osoo inni naannoolee kibba Amaaraa to'annaa isaa jala galchuuf yaalii gochaa jiruuf bitamuu mirkaneesse.
  Sana booda mootichi bulchitoonni Walloo kaan fakkeenya Batto hordofuu akka qaban labsii baase, achiis gara kibbaatti ce’ee angafoota dabalataa, keessattuu Manasho tokko kan garuu cuuphaa dide, fi Lubo kan cuuphaa dide, bitamuu argate  gara kiristaanaatti jijjiiramu dide.
  Itti fufuun, barreessaan seenaa Takla Giyorgis gosti Chufa akka cuuphame, akkasumas Wabasho tokko, angafa Malzā, mootichaa fi ajajoota waraanaaf affeerraa akka qopheesse dubbata.

Haa ta’u malee, hiriirri impaayera sirriitti fi injifannoo kan qabu fakkaatu kun kan lafa olka’aa Walloo keessa darbu kun, kiisha diddaa cimaa waliin wal-qunnamtii dhiigaan guutameen kan mallatteeffame yoo ta’u, kunis qabeenya baay’ee barbadaa’uu fi lubbuu namaa gama lachuutiin kan darbe ture.  Imalli yeroo dheeraa kun lola cimaa Amajjii 1783tti masaraa Legot keessatti humnoota Muhammad 'Ali fi kanneen Takla Giyorgis gidduutti godhame kan inni lammaffaan "pagans" duraanii irratti injifannoodhaan keessaa ba'een fiixee irra ga'e.

Seenaa dheeraa duula kanaa hanga Wallootti dhihaate irraa haala siyaasaa naannicha keessatti dhuma jaarraa kudha saddeet keessa ture ilaalchisee yaada xumuraa hedduu baasuun ni danda’ama.
  Tokkoffaa, naannoon kibbaa fi baha laga Baashloo gara "chief doms" jedhaman dorgomtootaatti gargar bahuun seenaa Walloof barbaachisummaa battalaa fi yeroo dheeraa qaba ture.
Lammaffaa, qaamolee kana keessaa inni cimaan bulchiinsa Warra Himano kan Muhammad 'Alī jalatti mul'achaa jiruu fi babal'achaa dhufe ture. 
Sadaffaa, tokkoon tokkoon kutaalee adda addaa mana murtii impaayera kiristaanaa Gondar jiru irratti imaammata mataa isaanii hordofan. 
Afraffaa, seensa impaayera mormuuf kan yaale Muhammad 'Ali' ture kunis aangoo fi hawwii isaaf ragaa dabalataati.  Injifannoon humna walitti makamaa mootichaa fi michoota isaa kaabaa irratti argachuun isa jalaa miliqus, jalqabbii diddaa boodaaf godhame isa bira waan tureef, duubatti deebi’uun waraanaa sagantaa babal’inaafi walitti makamuu keessoo yeroo sanatti hojiirra ooluu qabuuf duubatti deebi’iinsa guddaa hin uumne  kan warra isa booda dhufaniiti.
  Akka ilaalcha Abiriitti, Taklaa Giyorgis gara Shawaa fi Wallootti imalli godhe sababa diddaa angafoota Walloo fi jala bultoota isaa bitamuu dhabuu irraa kan ka’e fashalaa’e. Dhugaa dubbachuuf, yeroo kanatti Muhaammad ‘Aliin guutummaa Warra Himano irratti aangoo isaa hundeessuuf milkaa’ee ture  .

Wanti lammaffaan bara bulchiinsa Muhammad 'Alī bulchaa Muslimaa cimaa ta'ee yaadatamuu isaati, inni namoota beekamoo amantii muudee fi karaa isaanii, haftee waaqeffannaa animist, gochaalee fi seera aadaa aadaa tokko tokko dhabamsiisuuf, fi seera Islaamaa fe'uuf yaale.
Maalummaa gochoota sanaa irratti odeeffannoo bal’aa qabaachuu baannus, Muhaammad deeggarsa fi qoqqobbii hayyoota Musliimaa fi ogeeyyii seeraa barbaaduu fi argachuudhaan aangoo isaa cimsuuf Islaamummaa akka bu’uuraatti akka itti fayyadame duudhaan ni mul’isa.
Shari’aa bu’uura sirna seeraa amma jiruuf akka ta’uuf fedhiin inni qabu kaka’umsa kan argate, gita abbootii amantii aadaa keessaa qaamolee haaromsaa kanneen dursitoota haaromsitootaa fi haaromsitoota caalaatti beekamoo ta’an jiraachuu fi dhiibbaa irraa kan madde ta’uun isaa ni yaadatama  boqonnaa dhumaa irratti mari’atameera.

Daldallis walitti makamuu sirna mootummaa keessatti gahee guddaa qaba ture, sadarkaa daangeffame ta’us, sababiin isaas bara warra Muhaammad bakka bu’anii ture kan daldalli babal’ate sababoota boqonnaa isa dhumaa keessatti ibsaman: dammaqiinsa waliigalaa daldalaa fi banamuu  Daandii "Tajorraa" kan buufata doonii karaa Awsā gara gabaa gurguddoo kibba baha Walloo fi achii gara biyya keessaatti wal qunnamsiisu.  Haa ta’u malee, duudhaan "Mammadoch" jalqaba ofii isaanii maatii daldalaa daldala "ixaana" irratti adda ta’ee fi boodarra Warra Himano keessatti siyaasaan beekamtii argatan taasisu jira.  Yoo kun dhugaa ta’e, Mammaadooch galii daldala akkasii irraa argatan bu’uura aangoo isaanii ijaaruufi dorgomtoota isaanii ta’uu danda’an waliin tumsa uumuuf itti fayyadamuu qabu.

   https://t.me/Oromo_geography
Website:-https://mikysultan.blogspot.com
The Imamate of Warra Himano
Islam  and local dynasty in wallo
; Hussen Ahmed) Book


Seenaa mootota walloo Warra Himanoo fi hundeefama ,muudaa sheh nur husseen baalee

Seenaa mootota Warra himanoo "Maammadoota"

Walloo Qaalluu Aanaa  Baatee Garfatti hundeefamuu isaa..
★By Miky Sultan Barento★
------------------------------------★---------------------------------------
Abbootiin maatii bulchaa Warra Himanoo maqaa walfakkaataa qaban naannoo jijjiirama jaarraa kudha saddeetitti walloo naannoo qaalluu Aanaa baatee Garfatti bakka "Mammad" jedhamu jiraachaa turan  jedhamee amanama. 
Abbootii jiraattoota naannoo qaallu baatee garfa  turan   keessaa tokko mooticha hundeessaa Sirna warra maammadootaa kan ta'e   " Godaanaa Babbo"  imaama Oromoo Muslimaa isa tokko ture.
Godaanaa baabboo buufata isaa naannoo baatee "Garfa " irraa dhiibbaa isaa suuta suutaan kara naannoo Tahuladare kaaba lixaa irratti babal’isuu danda’e jira.
Hundeessitoonni warra himanoo,  mana bulchaa Oromoo Muslimaa akka ta'anii fi "Godaanaa Baabboo" hundeessaa Sirna Moototota Warra  " Mammadootaa"  akka ta'e himama,   hiddi gosa   isaa gosoota Oromoo Arsiiti fi  walloo yoo ta'u  , gosti isaa gosa oromoota walloo heedduu  booda   ijaaramus sirna " Maammadoota" jedhamu hundeesse jaarraa heedduu walloo bulchaa turani.
Hundeessitoonni sirna "Arloch"  jedhaman  warra mootota oromoo duraaniiti. Warra oromoota yeejjuu irraayi moggaasi isaa, Aliiwwan jedhu irraa dhufe, moggaasa Sirna walooma" Arloch" jedhu qaban turan.

Mootichi  hundeessaa warra himanoo "mammadootaa, kan ta'e godaanaa baabboo seera qabeessummaa Imaama ta'uu isaa  Sheeyk "Nuur Husseen Baalee irraa fudhataa akka tureef shanyiin gosa isaa Arsii irraa Sheyk nur hussen waliin walqabatu  jedhamee amanama.
Akka seenaatti gosti godaanaa baabboo jaarraa 16ffaa dura naannoo qaalluu garfa bulcha akka turaniif  seera imaamummaa jaarraa 16ffaa dura akka Sheyk Nuur husseen irraa akka fudhataa turan himama.
  
Yeroo Sheek Nuur Huseen fi  godaanaa baabboo walitti dhufeenya qaban jedhamee amanamuu fi bara godaanaa baabboo,  hordoftoonni isaa jaarraa  jala turan gidduu qaawwi jaarraa tokkoo fi walakkaa waan jiruuf, godaanaan Sheyk nuur hussen baalee waliin iccitiin wal argaa turan jechuun soba jedha ragaan tokko tokko, muudama imaamaa Sheyk Nuur husseen irraa fudhachaa turan jechuu mala.

Seenaan bulchiinsa mootummaa Warra Himano jalqaba kurnan jaarraa kudha saddeet irraa kaasee kan naannoo saffisaan babal’ate kan ta’e niwukilasii isaa walloo Aanaa baatee Garfa irraa  booda gara Warra Himanotti ce’e.

Akkasumas bulchitoonni isaa imaammata cimaa Islaamummaa cimsuu fi babal’isuuf kaayyeffate fudhachuu fi hordofuu isaanii agarsiisa ture.
Sirni mootummaa bulchaa ture kun  "Mammadoch" jedhama ture, jechi kun ka’umsi isaa haala adda addaatiin ibsameera, warri  hidda dhaloota Sharīfian "Mammad"iddoo walloo naannoo Aanaa baatee  Garfa keessatti jalqaba itti turan  irraa kan madde, akkuma barreessan seenaa ;Birille  yaada kennutti, maqaa bulchaa bu’uura cimaadhaan hundeeffame bulchiinsa mootummaa wajjin walqabatee jiru irraayi jedha.

Miseensi jalqabaa, fi hundeessaan, sirna mootummaa kan maqaan isaa duudhaa  Birille  walitti qabe keessatti eegame Godaanaa baabbooti malee  'Ali" kan  ilma isaa fi bakka bu'aa isaa ture miti. Godaanaan milkaa’inni aangoo qabachuu fi naannoo dhalootaa of danda’e hundeessuun, haala addaa lubni Musliimaa tokko akka nama beekamaa amantiitti ragaa isaa fayyadamuun kaayyoo siyaasaa galmaan ga’uudha  ture. Akkasumas namoonni booda isaa  dhufan maaliif xiiqii fi kutannoo amantii isaa akka dhaalan ibsa ,  akkasumas imaammata babal’ina naannoo hordofuu isaaniitiif.

Akka seenaan Birillee dhufaatii garee imaammatoota dhufaatii  Oromoo Muslimaa kanaa ibsutti, Godaanaan obbolaa afur qaba ture,  Sirroo, Marfaa, Daganaadoo fi Gulboo jedhaman abbootii qabeenyaa  beeylada gurguddaa qaban kan isaan tooftaadhaan itti fayyadamanii fedhii gaarii hawwachuu fi mo’achuu gamtaa uumuu qaban  ture  wajjiin, garee duraan turan "Arloch" jedhamu gartuu Oromoo kan biraa kan duraan dhufee Sagarat fi aanaalee ollaa Maqdalaa, Legot, Tahuladare, Warțaya fi Jarrii  bulchaa ture waliin, Godaanaan yeroo muraasa booda angafa "Arloch" irraa   beekamtii argachuun mirga aanaalee tokko tokko bulchuu argate.  Akkasumas intala bulchaa Tahuladaree "Faaximaa" fuudhee ilma "Alī" jedhamu  dhalche.

  Kanaaf, mala arjummaa qabeenyaa fi imaammata gaa’ela tasgabbeessuu fi sirna mootummaatiin, "Godānā baabboo" maatii bulchaa Muslimaa aangoon isaanii waggaa dhibba lamatti dhihaatu kan turu bu’uura kaa’uu danda’eera.
(Ragaa; Hussen Ahmed) Book)

https://t.me/Oromo_geography
Website:-https://mikysultan.blogspot.com
The Imamate of Warra Himano
Islam  and local dynasty in wallo
; Hussen Ahmed) Book

Thursday, February 8, 2024

#Afran #Qalloo #Barento ~

#Afran #Qalloof #Walloo #Rayyicha- #ቀሎ #ባሬንቶ 
****************★***********************
★Miki Sultan Wallo Barento★
Gosa oromoo keessaa Afran Qalloo hortee ilmaan Shanan Bareentummaa keessaa isa tokkoofi, Ilmaan Qalloo Baareentuuti.
Qalloo Bareentoo  ilmaan afur dhalche. Isaaniis:-
1. Ala
2. Daga 
3. Baabbilee 
4. Oborraadha. Ilmaan 4N Qalloo kanaan yeroo iddoo takkatti yaaman Afran Qalloo jedhamaniii yaamamu.

Akkuma kana gosti afran qalloo obboleeyyan isaa ituuf, Aniyyaa,kaarrayyuu ,xummuggaa,waliin kara kaabaatti waloomaan walloofi  raayyaatti horee  lafa qabatee walloof raayyaa tokkummaa waloo ijaaree lafa  walloo irratti ilmaan  horee jira.

Fkn:-Walloo Shanan jiillee hanga lafa raayyaatti gosti 4n qalloo heedduutu jira. Ammas Ilmi 4N Qalloodhaa Ala Jiille, Arxummaa hanga  Lafa raayyaa  ka'umsi isaa Alaa hanga laga eebootti walooma ilmaan ituuf,kaarrayyuu,Anniyyaaf xummuggaa obboleewwan isaa waliin 4n  qallootis lafa abbaa isaa keessa jiraachaa jira. 
Lafti Raayyaa Jalqabni isaa Alaa jedhama xumurri lafa Raayyaa Eeboo jedhama. 
Ummanni Raayyaa ammallee yeroo dhaadatu "Ana ilma Alaa" jedhe dhaadata ka naannoo alaatin jiru ka naannoo Eeebotin jirus Akkasuma Ana ilma eeboo jechuun tapha isaanii irratti geeraru.
Sirba geerara gumaayyee irratti  yeroo Wal Faarsan  Durbee Warra Alaa gurbaa bareedaa Warra Eeboo jechaa waliin taphatu.
Oromoon Alaa, hortee  damee Bareentumaa ilmaan Afran Qalloo Keessaa tokkoo yoo tahan, damee Afran Qalloo keessaa hedduminnaan sadarkaa durarratti warra argamuu dha.
Oromoon raayyaa lafa Eeboon gama  hin baane gama tigreetu jira jedhan maanguddoon.

Jahan_ ilmaan Jarsoo.

Ilmaan dagaa sadeen keessaa tokko Jaarsoo dagaati. Jaarsoo ilmaan Jaha qaba. Isaaniisa:-
1.Walaabu  Jaarsoo
2.Dhanka Jaarsoo
3.Dawwaroon  Jaarsoo
4Oromo Jaarsoo
5Sayyo  Jaarsoo
6 Ooga  Jaarsoo 
#Ilmaan jahan Jaarsoo dagaa akkuma oromoota  biroo lafa irratti qubatanii fi ona abbaa isaanii dagaa Qalloo irraa teessumni Qubannaa ilmaan Jaarsoo dagaa abbeera isaanii Noolee Dagaatti aansuun Naannoo Aanaa Jaarsoo fi Diida Waaled aanaa Cinaaksan Aanaa Tulluu Guuled fi Aanaa Gursum dabalatee heedduminnaa kan irratti qubatanii argaman yoo tahu akkasuma ilmi 4qalloo Daga ilmi isaa  Jaarsoo Walloo lafa Warra iluu Laga gooraaf laga hidhaa boorana hanga magaalaa roobiteetti gosa jiraachaa jiruudha.
Gosoota gurguddoo Walloo Arxummaa fursee:-
1. Noole
2. Jaalle
3. Galasha ykn galalcha
4. Maarutayyaa.
5. Habbaadhoo--
Walloo Aanaa laga hidhaa seenaa magaalaaf Aanaa laga hidhaa yeroo barreesseetti jaarraa 15ffa keessatti namoonni lama Yimar habsootiifi Dibil habsoo harargee irraa dhufuun magaalaa laga hidhaa kana huundeessan jedhee ragaa kaaye. Gosti isaanii illee warra jaarsoo akka tahan ibsa.Ammas gosti heedduun warra iluu laga gooraa hanga laga waayyuutti jiru gosa isaanii yeroo lakkaayan Jaarsoo galfatu. 

Shanan Jiillee
Waloo ilmaan gurmii shananiiti.
Shanan Kun Ilmaan Kaarrayyuu,Ituu,Anniyyaa,4NQalloo, Dhummuggaati.
Oromoon shanan  jiillee damee Shanitti adda qoodamu.
 Shanan kunniin  huundi isaanii damee heeddu of jalaa qabu. 
 
Fkn, Warri Abboo  damee 6 qaba.
Jahan Abboo jedhamanii yaamamu. isaan  jahan kunis deebi'anii gosa fi balbala hanga warratti baayyee qabu.
Jahan Abboo. Abbo ilmaan jaha qaba:- 
1.Hayyaruu, 
2.Kuuyyaruu 
3.Warra dheekkaa, 
4. Diinsaa
 5.Guyya’e
 6Aanna baabbo. Jedhamu
Gosa arfan fi meettaa jedhamu
Warri kaarrayyuu  ilmaan 3 qaba. sadan kuniis gosa hedduu of jalaa qaba. 
Warra Qaalluu  damee 4 qaba. 
Liibaniis akkasuma damee 4 qaba. Bala'an  damee 3 qaba. 
Shanan jiillee dhummuggaa  jechuun isaan armaan gadii kana jechuudham
Warra  Abboo
Warra Kaarrayyuu
Warra Qaalluu
  Liiban
   Bala'a
Shanan kanatu Shanan jiillee jedhamee yaamamu.
Ammas gosuma 4n qalloo keessaa teessuma isaa lafa diida caffaa kan godhate gosa baabbile jedhamuttu jira.
Gosti biroo kan goodina kana keessatti jiraatu.Dhummuggaa yoo ta'u manni isaanille mana Waayyuu,Guta,Liiban,jedhaman.

Gosti Walloo Arxummaa Fursee ilma Alaa (Qoriifi Fursee)Gosa Gutayya,Buukoo,Galaalcha,Heennaa,
Abbaadho,boodhaa,maaratooyyya,imaroo fi siibaa, Daabbaas,dhiinqaa fi  Noolee,Jaalle jedhaman heedduu of keessaa qaba.

Warra jahan daga jaarsoo:-
Tokkoon tokkoon isaanii ibidda ni qabu kuniis
1.Oromo ilmaan 6 qaba. 
          1 warra xiyyoo 
         2 warra Alii 
         3.Haamidoo 
         4.Halakhu
         5.warra warxuu
         6.ayyagee
2ffaa #Dawwaroon ilmaan 3 dhale isaaniis 
            1.Botor 
            2.Warra Heeban (Walloo)
            3.Warra Boroo
3ffaan Walaabu ilmaan 3 dhale isaaniis
             1. Umar 
             2. Usmaan 
             3. Baallad yoo tahan.
4ffaan #Dhanka ilmaan 7 dhale isaaniis 
             1.warra nya'aa 
             2.warra Mahammad 
             3.warra Yaayyaa Igguu
              4.Warra yaayyaa Guyyoo
              5.Arreeylee 
              6.warra akaakoo 
              7.karrayyuu
5ffaan #Sayyoo ilmaan 3 dhale isaaniis 
             1.Oromo 
             2.Buuko 
             3.Abbayyi 
6. warra Oogaa ilmaan 3 dhale isaaniis 
             1.Warra Nuunnuu  
             2.Haagaloo 
             3.Abbayyi arraaf horteewwan damee  dha.

Jechuun of yaamatee lafa kaabaaf kibba dhiha oromiyyaatti horee jiraachaa jiruudha

mootittii saba'a Queen of sheba

"Mootittii Saba'a""Queen sheba" ----------------------------------------------------------------- ★Miky Sultan Bar...